Saturday, November 2, 2013

ሰበር ዜና ኮሜዲያን ፍልፍሉ ድብደባ ተፈጸመበት !

sss ኮሜዲያኑ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በታዲያስ አዲስ (የሰይፉ ፋንታሁን) የሬድዮ ፕሮግራም ላይ ቀርቦ እንደተናገረው ከሚስቱና ከሚስቱ እህት ጋር ሆኖ ለመዝናናት ወደፒያሳ በወጣበት ወቅት በደንበኛ በተደራጁ ዘራፊዎች እንደተደበደበና በአፉ ዙሪያ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን እና አያይዞም ሁለተኛ ጥርሱንም እንዳጣ ተናግሯል። በእውነት ያሳዝናል በገዛ ወገን ላይ እንዲህ አይነት ጥቃት ምን የሚሉት ነው። ለማንኛውም ፍልፍሉ በደረሰብህ አደጋ አይዞን !!

የአንድነት ፓርቲ የስራ አመራር አባል በወያኔ ቅጥረኞች ታግተዉ መደብደባቸዉ ተሰማ

የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በቅርቡ በመላዉ አገሪቱ ባካሄደዉ “የሚሊዮኖች ድምጽ” ዘመቻ ዉስጥ ከከተማ ወደ ከተማ በመዘዋወር ከፍተኛ ተሳትፎ ያደረጉትና የፓርቲዉ የብሄራዊ ምክር ቤት አባል የሆኑት መምህር አበበ አካሉ ባሳለፍነዉ ሳምንት ዉስጥ የደህንነት መስሪያ ቤት አባላት ነን ባሉ ሶስት ቅጥረኞች ታግተዉ ክፉኛ እንደተደበደቡና የግድያ ማስፈራሪያም እንደደረሰባቸዉ ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣ ዘገበ። አቶ አበበ አካሉ የደረሰባቸዉን ድብደባ አስመልክተዉ ለፍኖተ ነጻነት ጋዜጣ እንደተናገሩት በምሳ ሰዓት ኮተቤ መሳለሚያ አካባቢ ለስራ ጉዳይ ከቦታ ወደ ቦታ ሲዘዋወሩ ህገ ወጦቹ የወያኔ ደህንነት አባላት በላንድክሩዘር መኪና ተከትለዋቸዉ መንገድ ከዘጉባቸዉ አቶ አበበን በግድ መኪናወ ዉስጥ እንዲገቡ በማድረግ ወዳልታወቀ ቦታ ወስደዋቸዉ ደርቅ ሲሚንቶ ላይ አስተኝተዉ እንደደበደቧቸዉ ተናግረዋል።
ወንለኞቹ የወያኔ ቅጥረኞች መምህር አበበን ከቀኑ 6፡30 እስከ ምሽቱ 1፡00 ሰዓት ድረስ ሽጉጥ ደግነውባቸው የማያውቁትን የአልኮል ቃና ያለው ፈሻሽ ነገር በግድ በመጋት ከሲሚንቶ ጋር አጣብቀው በተደጋጋሚ የረገጧቸዉ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ የሚያካሂዱትን ትግል እስካላቆሙ ድረስ መንግስትን በሀይል ለማውረድ እየሰራህ ነዉ በሚል የሽብርተኝነት ወንጀል እንደሚወነጅሏቸው ከነገሯቸዉ በኋላ እንደለቀቋቸዉ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ባለትዳርና የሶስት ልጆች አባት የሆኑት መምህር አበበ አካሉ በአሁኑ ወቅት በመኖሪያ ቤታቸው ተኝተው በማገገም ላይ እንደሚገኙ ፍኖተ ነጻነት ጨምሮ ገልጿል።

ኬሺ ደሞዝ ደርሶታል…25 ተጫዋች አሳዉቅዋል….ጥቁሩ ኮከብ ይመጣል!

ኬሺ ደሞዝ ደርሶታል…25 ተጫዋች አሳዉቅዋል….ጥቁሩ ኮከብ ይመጣል!

ስቲፈን ኬሺ ያለደሞዝ ለ7ወራት ሰርትዋል፤አዲስ አበባም ሲመጣ በኔፕ ነበር፤ነገር ግን በአልጣኝነት ዘመኑ በነጥብ ጨዋታ ድል አልተወሰደበትም፤ደሞዝ አልባዉ ዉጤታማ ሁንዋል፤አሁን ግን ቢያንስ ቢያንስ ዩለት ወር ደሞዙን እንደወሰደ ተሰምትዋል..ፌዴሬሽኑ በይፋ ያሳወቀዉ የተወሰነ ወራት ደሞዙን ከፍለነዋል የሚል ሲሆን አንድ የዉስጥ አዋቂ ደግሞ የ2ት ወር ነዉ የተለቀቀለት የቀረዉን ደግሞ በቅርብ ቀን ይከፈለዋል ብለዋል፤ ሰዉየዉ አሁንም ስራዉን እንደሚከፈለዉ ሰዉ እየሰራ ነዉ፤25ተጫዋቾቹን ለካላባሩ ጨዋታ ይፋ አድርግዋል፤ፕሮፌሽናሎቹ አሉበት፣፣ፌዴሬሽኑ በገንዘብ እጥረት ምክንያት መያዝ ሚችለዉ 23ት ሰዉ ብቻ ስለሆነ 2ት ተጫዋቾቹን በጊዜ ማሰናበት የደሞዝ አልባዉ ሰዉዬ ቀዳሚ ስራ ይሆናል፤4ት ሀገር በቀል ተጫዋቾቹንም ኬሺ አካትዋል፤ዝግጅቱን ከጨዋታዉ 1ሳምንት በፊት ለመጀመር እቅድ ነድፍዋል፤

በሌላ ዜና የጋና ጥቁር ከዋክብት ቡድን ለግብጽ የመልስ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ እንደሚዘጋጅ ፌዴሬሽኑ አረጋግጥዋል፤ጋናዎች ከጨዋታዉ 6ት ቀናት በፊት ሸገር እንደሚደርሱ ጨዋታዉ 1ቀን ሲቀረዉ ወደ ካይሮ እንደሚያመሩ ፌዴዉ ገልጽዋል፤ምናልባት እንደዉ ምናልባት ዋልያዉ ጋር ሊጫወቱ ይችላሉ ተብሎ ይታሰባል፤አዲስ አበባን የመረጡት በከፍተኛ አልቲቲዩድዋ ምክንያት እንደሆነም ተጠርጥርዋል!!ከዚህ ቀደምም ጥቁሩ ኮከብ እዚህ አዲስ አበባ ከትሞ የዝግጅት ልምምድ ማድረጉ ይታወሳል፤
Ethiopia: Infrastructure success or demise?
By Tamrat Abomsa
November 2, 2013


It was a recent trip that I made to Addis, triggered the production of this paper. Perhaps if you have traveled to Addis after several years, you might be puzzled by the infrastructure ‘boom’ in and around the city. Construction of new rail road, industrial facilities, highways/roads, dams, energy facilities and other economic development components are not hidden from the eyes of visitors. Having seen, it’s possible that you might be proud of the work that have been undertaken or criticized how purely planned and executed. Regardless of these two contradictory thoughts, I decided to air my view on the situation as it is crucial moment in the development history of the country. Ethiopia is developing country, in urgent need of massive infrastructure for economic development to feed its population growing at alarming rate. However, the country can’t afford capital intensive mega infrastructures such as dams, airports and highways that are key to economic activities. So it has to partly depend on the foreign financing entities. The current infrastructures under construction or planned to be, are mostly financed by Chinese Communist government owned banks.
About $500 million USD cost of the Gilel Gibe III dam is financed by Industrial and Commercial Bank of China, the turbines and associated electrical equipment of the Grand Ethiopian Renascence Dam hydropower plants costing about $1.8 billion USD are reportedly financed by Chinese banks. Keep on going, the Chinese Import and Export (EXIM) Bank is to finance the stylish Meskel Square-Bole (Africa Avenue) road upgrading project. Other similar projects constructed or either planned in the country are going to be financed by Western banks or Chinese lenders. The question that puzzles most citizens is the surprise and the speed at which these projects emerge from ground without public knowledge. Most citizens don’t have idea when, why and how most developments comes to existence and question the quality. Vividly roads constructed in Addis are deteriorating within few years of service and left without maintenance because of luck of money or poor planning.
Successful regional infrastructure planning and implementation is not as easy and simple as seen on the streets of Ethiopia cities and townships. It requires years and years of proper planning effort that involves key stockholders and extensive analyses. Such required analyses are; cost/benefit, local economic implication, life time cost, social impact, future demand, environmental and ecological impact … etc. Above all, providing alternative analysis to justify why particulate project was chosen is a core element for the ‘success’ and ‘sustainability’ of any economic development. All these, along with other fundamental infrastructure planning and implementation approaches, have never been done or hidden from the general public. Projects financed by China Development Bank (CDB) and its descendent lenders such as EXIM Bank, has never be seen with such comprehensive planning analysis let alone in Ethiopia but in their homeland.
Looking at the execution of major projects, mostly they are undertaken by Chinese contractors. This means money that provided as loan goes back to China. The involvement of endemic private contractors and consultants are very limited. Since nobody has seen economic analysis report stating the benefit and impact of the project on the local community and the country at large, it is really difficult to assess and predict where the country is heading.


Centrally planned economic system, culturally doesn’t involve the end users or the ultimate burden bearers, the society. Regardless of critics or applaud from the society, it is planned at the top level by the government planners and decision makers and subsequently be simply implemented. The best example is Chinese Communist government. In contrary, decentralized democratic States, like Ethiopia, are in principle demand involvement of society in conception/implementation of economic development plan such as infrastructures. As argued by modern age political economist, decentralized economic development system has been the most efficient and sustainable system. The case of the United States and Euro Zones are living examples. It is terrific how these countries have developed infrastructure hundred years ago and still serving community with expected level of service without major rehabilitation. The key secrete is obviously, proper planning.

Therefore, I strongly argue that the current approach assumed by Ethiopian government will most likely lead to economic stagnation or even lead to failure. At the end of the game, the debt has to be paid back to lenders with heavy interest rate. The bearer of this debt is nobody but Ethiopians. As this moment in time, what is happening is very critical for us and future generation - proper planning is very important more than ever. One alternative will be to facilitate the engagement of many professionals who have fled the country in the process of current development. Tapping the brain of Ethiopian intellectuals who have tangible experience in a proven developed system is of a paramount. I am optimist that these intellectuals will assume ownership and dedication as it’s their mother land. With this, Ethiopians would have reached way far of an opportunity to see economic revolution with genuine growth not sham reports.
--
Tamrat Abomsa is a civil engineer with several years of experience in development of water resource projects in the United States. He can be reached at tamrat59@yahoo.com



የኢትዮዽያ መከላከያ T- 72 ታንኮችን ተረከበ

 
Ethiopian Military Receiving T-72 Main Battle Tanks
It appears that the Ethiopian military is receiving T-72 main battle tanks from the Ukraine, with a consignment delivered last month.

According to IHS Jane’s, satellite imagery taken on August 24 at the Otkyabrsk port in the Ukraine showed 16 tanks and other equipment waiting to be loaded. Apparently, the tanks were loaded onto the Ocean Power cargo vessel, which departed on September 7 for Djibouti.

It is believed that these tanks are part of a contract for 200 T-72s signed in June 2011 with state controlled arms exporter Ukrspecexport SC. The deal, worth more than $100 million, was one of the largest contracts signed by the Ukrainian arms exporter in more than 15 years.
The T-72 was first produced in the Soviet Union in the 1970s but the tanks that will be supplied to

Ethiopia were to be modernised with a new engine, guided weapons and reactive armour.
Ukrspecexport also received maintenance and repair contracts for the upkeep of Ethiopia’s T-72s.
Ethiopia already operate the T-72, 60 of which were purchased from Yemen in 2003, according to Jane’s Sentinel Security Assessment.

Ethiopia is concerned with improving its military in order to secure its borders in the restive horn of Africa region. Over the last decade the country has engaged in several skirmishes and conflicts with neighbouring countries, particularly its neighbour Eritrea (which used to be part of Ethiopia).

Between 1998 and 2000 Ethiopia fought a costly border war with Eritrea that did not significantly alter the border line. During the conflict, Ethiopia increased its stocks of T-55 tanks and artillery pieces, including BM-21 122m multiple rocket launchers and 122 mm D-30 towed howitzers.

The T-72, a development of the earlier T-64 main battle tank, entered production in 1972 in the Soviet Union. It was the Soviet Army’s most numerous tank until the collapse of the Soviet Union, but was also exported in large numbers to Warsaw Pact countries, Asia, the Middle East and Africa. It was built with and without license in several countries like Poland and Czechoslovakia. More than 40 countries have operated an estimated 50 000 T-72s.

The T-72B entered production in 1985 and in export form is known as the T-72S. It has a new engine and suspension system and is configured for mounting explosive reactive armour (ERA). It is armed with a 125mm smoothbore gun, a 7.62mm co-axial machine gun and a 12.7mm air defence machine gun mounted on the commander’s cupola

The T-72 can also carry guided weapons in the form of the 9K120 Svir (Nato codename AT-11 Sniper). It is intended to engage tanks fitted with ERA as well as low-flying targets. It has a range of 100-4 000 metres and firing requires the tank to be stationary. Both shells and missiles can be fired from the main gun.

The hull and turret are protected by armour plating, including combined armour arrays over the frontal arc. Since 1988, ERA has been fitted.

Various upgrades offer more powerful engines, new guns, updated sighting systems and countermeasures.

የኢትዮጵያ ህዝብ ለመለስ ፋውንዴሽን ጆሮዉንም እዩንም አንደነፈገ ታወቀ

የህወሀት መስራችና የረጂም ግዜ መሪ የነበረዉ ዘረኛዉ መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት በተለየ በስምንት ወሩ ባለፈዉ መጋቢት መጨረሻ ላይ ይፋ ሆኖ የተመሰረተዉ የመለስ ፋውንዴሽን ከህዝብ ያገኛል ተብሎ የተገመተዉን የገንዘብ መዋጮ የሩቡን ግማሽም አለማግኘቱን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ከዝግጅት ክፍላችን ጋር በሰልክ ባደረጉት ቃለ ምልልስ ገለጹ፡፡ በመለስ ፋውንዴሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 781/2005 መንግስታዊ ተቋም ሆኖ የተመሰረተው ይህው ፋውንዴሽን ቤተመጻህፍትና ሙዚየም ለማቋቋም በማሰብ ሕዝቡ ገንዘብ እንዲያዋጣ በየቀኑ በመንግስት መገናኛ ብዙሃን ቅስቀሳ ከተጀመረ ከአምስት ወራት በላይ ቢቆጠርም እየተዋጣ ያለው ገንዘብ እጅግ አነስተኛ መሆኑ ታውቋል፡፡


ህዝብ በያለበት ለመለስ ፋዉንዴሺን የገንዘብ መዋጮ ለማድረግ ፈቃደኛ ያልሆነዉ ፋውንዴሽኑን በበላይነት የምትመራዉና የሙስናዋ እመቤት በመባል የምታወቀዉ አዜብ መስፍንና ሟቹ ባለቤቷ ከህዘብ ዘርፈዉ በውጪ አገር ባንኮች ከፍተኛ ገንዘብ ማከማቸታቸዉን ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንና በውጪ አገር የሚገኙ የኢትዮጽያ መገናኛ ብዙኋን በተደጋጋሚ በመዘገባቸዉ እንደሆን ብዙዎች በመናገር ላይ ናቸዉ። ከዚህ በተጨማሪ አብዛኛው የመንግስት ሰራተኛና የግሉ ዘርፍ ለህዳሴዉ ግድብ ገንዘብ እያዋጡ መሆናቸዉና ህዝቡ መለስ ዜናዊን ለመሰለ ሃያ አንድ አመት ሙሉ ለረገጠዉ ጨቋኝና ከፋፋይ ሰዉ የገንዘብ መዋጮ ማድረግ ባለመፈለጉ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል። የአዲሰ አበባ ምንጫችን ጨምሮም እንደገለጸዉ መዋጮው በውዴታ በባንክ ገቢ የሚደረግና ለጋሹ ስሙን ከማስመዝገብ በላይ መስጠትና አለመስጠቱ የማይታወቅ በመሆኑ ከፍተኛ የግንባሩ ካድሬዎችና ራሳቸውን የኢህአዴግ ደጋፊ ባለሃብቶች ነን የሚሉት ሳይቀሩ ለመዋጮው እጃቸውን አለመዘርጋታቸው መረጃው ያሳያል።

የሸንጎ ውሎ “ስልብ ጃንደረባ በጌታው ብልት ይፎክራል”

November 2, 2013ሶስና፣ ከዋሽንግቶን ዲሲ
በሸንጎ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካይ አቶ አክሊሉ እና በአቶ ኤፍሬም ማዴቦ የግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ መካከል የተደረገውን ረጅም ውይይት በአዲስ ድምጽ ሬድዮ ስከታተል ዋልኩ።

ሸንጎ የበርካታ አንጋፋ የፖለቲካ ድርጅቶች ስብስብ እንደሆነ ተወካዩ የገለጹ ሲሆን እንደ (መ. ኢ. ሶ. ን) አይነት ግማሽ ምዕተ ዓመት እድሜ ያላቸው ድርጅቶች የሸንጎው አባል ናቸው። አምርረው ግንቦት 7 በኤርትራ በኩል የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ያወግዛሉ፣ ይነቅፋሉ።

ከፕሮግራሙ መሪ ጋዜጠኛ አበበ በለውና ከአድማጮች ለሚጠየቁ ጥያቄዎች የግንቦት 7ቱ ተወካይ አቶ ኤፍሬም ማዴቦ በተቻለ መጠን ቀጥተኛ መልሶች ለመመለስ ጥረት ሲያደርጉ አስተውያለው። ይሁንና የሸንጎው ተወካይ አቶ አክሊሉ በአብዛኛው የድርጅታቸውን አቋም በተመለከተ ሲጠየቁ ስለ ሰማያዊ ፓርቲ፣ ስለ አንድነት ፓርቲ፣ ስለ መድረክ እና መኢህአድ ማውራት ይቀናቸው ነበር። እነዚህ የፖለቲካ ድርጅቶች ውክልና የሰጧቸው አይመስለኝም ታድያ ምነው የራሳቸው ፓርቲ እንደሌለ አድርገው ስለሌሎች ማውራት መምረጣቸው?
“ስልብ ጃንደረባ በጌታው ብልት ይፎክራል” ይሏል ይሄው ነው።

የለንደኑ መሰሪ ቄስ ከወያኔ ደህንነቶች ጋር ለመምከር አዲስ አበባ ገቡ

November 2, 2013

አባ ግርማ ከበደ ቤተ ክርስቲያንን ከነ ሕዝቧ ለመሸጥ የተዋዋሉበትን የክፍያ ቼክ ለመረከብ ይመስላል ለንደንን በስውር በመልቀቅ በዛሬው ዕለት (31/10/2013) አዲስ አበባ መግባታቸው ተረጋገጠ።

Click here for PDF
Aba Girma of London in Addis Ababa
ኣባ ግርማ ከበደ በቦሌ አይሮፐላን ማረፈያ ፡ ፎቶ -1
ርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በስደት ሃገር በስደተኛው ሕዝብ ከተመሠረተች 40 ዓመታትን ያስቆጠረች ሲሆን ከሁሉም በላይ ግን በተለይ ባለፉት 5 ዓመታት አባላቷ ባደረጉት ከፍተኛ ጥረትና ርብርቦሽ ገንዘብና ጉልበታቸውን አስተባብረው ከፍተኛ ዋጋ ያለው ህንፃ ቤተ ክርስቲያን ከነ መኖሪያ ቤቱ (Vicarage) በመግዛት ቤተ ክርስቲያኗ በእንግሊዝ ሃገር ለትውልድ የሚተላለፍ የህንፃ ቤተ ክርስቲያን ቅርስ ባለቤት ለመሆን አብቅተዋታል።
ይህንን ህንፃ ቤተ ክርስቲያንና የመኖሪያ ቤቱ (Vicarage) ለመግዛት የሚያስችል £1.700.000 (አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ፓውንድ) ወይም ደግሞ በኢትዮጵያ ብር ሲሰላ 51 ሚሊዮን ብር ለማዋጣት የተቻለው የቤተ ክርስቲያኑ አባላት፤ ደምወዝተኛው ከደምወዙ ቀንሶና ከልጆቹ አፍ ነጥቆ፤ እንዲሁም ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚረዳው ዘመዱ ጋር አብቃቅቶ ሲሆን ስራ የሌለውም ሆነ ለመሥራት አቅም የለለው የአካል ጉዳተኛ ደግሞ ከመንግሥት ከሚሰጠው ድጎማ ላይ ከዕለት ጉርሱ በመቀነስ፤ ተጧሪውም ከጡረታ አበሉ በመቀነስ ወገቡን አስሮ ለሃይማኖቴና ለቤተ ክርስቲያኔ ካልሆነ ለምን ሊሆን ነው በማለት በመለገሱና ከልቡ በመሥራቱ ነው።
በመጀመሪያ የግዢ ውል ሲፈረምና የቤተ ክርስቲያኑ Leasehold ዝውውር ሲደረግ በUK የመሬትና የንብረት ይዞታ ህግ መሠረት ንብረቱ ሊያዝ ከሚችልባቸው ሁለት መንገዶች አንዱ ከ1-4 በሚደርስ ሰው በመሆኑ ሁለት ካህናትና ሁለት ምእመናን እንዲሆኑ ተደረገ። እነሱም አባ ግርማ ከበደ፤ ቄስ ዳዊት አበበ፤ ወ/ት ትዕግሥት ታደስ እና አቶ ታዬ ኃይሉ ይባላሉ።
የቤተ ክርስቲያኑ ግዢ ዕዳው ተከፍሎ እንዳለቀም እነዚሁ አራት ሰዎች Free hold ሰነድ ላይ ንብረቱን በስማቸው በአደራ ይዘውት እንዲቀጥሉ ተደረገ፡፡ ዕዳው ተከፍሎ ባለቀ ማግሥት ግን አባ ግርማ ከበደ በውስጥ መተዳደሪያ ደንብ ማሻሻያ ረቂቁ ምክንያት ስማቸው ከቤተ ክርስቲያን ንብረት ባለቤትነት መዝገብ ላይ የሚነሳበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላላ በሚል ስጋት ሕዝቡ በረቂቁ ላይ እንዳይወያይና እንዳይወስን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ አስደረጉ።
[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]
ይህ ቪዲዮ በሎንደን የኢትዮጵያ ኢምባሲ አደራጅቶ ያሰማራቸው ጋጠወጦች ቤተክርስቲያኗን የመሰረቱትን አዛውንቶች ሲዘልፉና ሲያዋክቡ ያሳያል፣

Ethiopian opposition claims rampant abuse (Aljazeera)

November 1, 2013

Opposition party says more than 150 of its members have suffered abuse at hands of Ethiopian security officials.

Negasso Gidada, the UDJ party chief
Negasso Gidada, the UDJ party chief, centre, has urged the government to stop abusing his party members [EPA]

An opposition party has accused the Ethiopian government of beating, abducting and illegally detaining more than 150 of its members during July and September this year.

የኢትዩ ምህዳር ጋዜጠኞች ከቢሮ ታፍሰው ተወሰዱ

 በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ክስ ቀርቦባቸው የፍርድ ሂደቱን ለመከታተል ሐዋሳ ከተማ ገብተው የተቀነባበረ የተባለለትን አደጋ ያስተናገዱት ምህዳሮች ጋዜጠኛ ኤፍሬም በየነን ኮሪያ ሆስፒታል በማስገባት የእለተ ማክሰኞዋ ጋዜጣ ለህትመት እንድትበቃ አደጋው ከፈጠረባቸው የስነ ልቦና ጫና እና የህመም ስሜት ጋር እታገሉ ዛሬ ማለዳ ቢሯቸው ገብተው ነበር፡፡ በድንገት ዘው ብለው የገቡት ከለገጣፉ መጣን ያሉ ደህንነቶች ጋዜጠኛ ሚልዩን ደግነው(ሚልዩን በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ክስ የቀረበበትና ደረቱ ላይ አደጋ ያስተናገደ ጋዜጠኛ ነው) እና ጸሐፊ ቢሮ ውስጥ የነበሩ ሌሎች ጋዜጠኞችን በመኪና በመጫን ወስደዋቸዋል፡፡ጋዜጠኛ ጌታቸው በአጋጣሚ ከቢሮ ወጣ ብሎ ስለነበር ደህንነቶቹ ባያገኙትም ወደ ተንቀሳቃሽ ስልኩ በመደወል እንደሚፈልጉት ነግረውታል፡፡ በለገጣፎ ተፈጸመ የተባለን ከፍተኛ የመሬት ምዝበራና የመልካም አስተዳደር እጦት ምህዳር ጋዜጣ በተከታታይ መዘገቧ አይዘነጋም፡፡ #the upcoming Africa media leaders forum in my mind

Friday, November 1, 2013

4 ሺህ ዶላር ይዞ የተገኘው የናሽናል ጂኦግራፊ ፎቶግራፈር በጋምቤላ ታሰረ

(ፍኖተ ነፃነት) የናሽናል ጂኦግራፊ የፎቶግራፍ ጋዜጠኛ ሮቢን ሃሞንድ በጋምቤላ ክልል በቁጥጥር ስር መዋሉን መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ፓሪስ ከሚገኘው የኢትዩጵያ ኢምባሲ ቪዛ ያገኘው ሮቢን በኢትዩጵያ በተለያዩ ክልሎች በመዘዋወር ፎቶ ግራፍ የማንሳት እቅድ እንደነበረው ተነግሯል፡፡የፎቶግራፍ ጋዜጠኛው ከኢትዩጵያዊ ረዳቱ ጋር ለእስር የተዳረገው 4000 የአሜሪካ ዶላር በእጁ ይዞ በመገኘቱ ነው፡፡ወደ አገር የሚገባ ማንኛውም የውጪ አገር ዜጋ በእጁ የሚገኘውን ገንዘብ ማሳወቅ የሚገባው ቢሆንም ሮቢን ወደ አገር ሲገባ ከገለጸው ገንዘብ በላይ ይዞ መገኘቱ ለእስሩ እንደምክንያት ተወስዷል፡፡


ሮቢን በ2007 በዚምባቡዌ በሁለት አጋጣሚዎች ለእስር ተዳርጎ ነበር፡፡የሮበርት ሙጋቤ አስተዳደር በህዝቡ ላይ የሚያደርሰውን ኢ ሰብአዊ ድርጊትና በአገሪቱ የተንሰራፋውን ድህነት በፎቶ ግራፉ ቀርጾ በማስቀረቱ ለ26 ቀናት ታስሮ በመጨረሻ አገሪቱን ለቅቆ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡በጋምቤላ ለእስር የተዳረገበትን ሁኔታየመንግስት ደጋፊዎች ከተናገሩት ውጪ ከገለልተኛ ወገን ማጣራት አልተቻለም ሲል ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዘገባውን አጠናቋል።

በኮንዶሚኒየም ቤት ግንባታ የቻይና ኩባያዎች ሊሰማሩ ነው

ጥቅምት ፳፩(ሃያ አንድ )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በዓመት 50ሺ የኮንዶምኒየም ቤቶችን ለመገንባት የያዘው ዕቅድ ከባድ ትችትን ያስከተለበት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዓመት ከ 100ሺ በላይ የቤቶች ግንባታ ለማከናወን ፊቱን ወደቻይና ኩባንያዎች ማዞሩ ተሰማ፡፡
አስተዳደሩ ከ800ሺ በላይ የኮንዶምኒየም ፣ ከ 136 ሺ በላይ የ40 በ60 ቤት ፈላጊ ነዋሪዎችን የመዘገበ ሲሆን ከዚህ ፍላጎት ጋር በማይጣጣም መልኩ በዓመት 50ሺ ቤቶች ገደማ ለመስራት የያዘው ዕቅድ በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ትችትን አስከትሎበታል፡፡ ከንቲባ ድሪባ ኩማ ባለፉት ቀናት በተካሄደው የአስተዳደሩ ጉባዔ ላይ በቤቶች ግንባታ ረገድ ያለውን የአፈጻጸም አቅም ለማሻሻልና ለማሳደግ የውጪ ኩባንያዎች እንዲገቡ በመንግስት በኩል ፍላጎት መኖሩን ይፋ አድርገዋል፡፡ ለአስተዳደሩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች በቤቶች ግንባታ የቻይና ኩባንያዎች እንዲገቡ በመንግስት በኩል ፍላጎት መኖሩንና ከአንዳንዶቹም ጋር ምክክር መጀመሩን ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት በዓመት 50ሺ ቤቶችን ለመገንባትም ዕቅድ መያዙ ከፋይናንስ አቅሙ አኩዋያ ሲታይ ጥሩ መሆኑን ጠቁመው ከዚህ በላይ ለመገንባት ግን ገንዘቡም ስለሌለው ሊያቅድ አይችልም ብለዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት የታሰበው ዓመታዊ ግንባታውን ከ100ሺ በላይ ለማድረስ የገንዘብ ብድር ይዘው መምጣት የሚችሉ ኩባንያዎች እንደሚያስፈልጉ ፣የጠቀሱት እነዚህ ወገኖች ፡ በዚህ ረገድ አስካሁን ፍቃደኝነታቸውን ያሳዩት የቻይና ኩባንያዎች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በቅርቡ በፓርላማ በተገኙበት ወቅት ከብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተመራጭ አቶ ግርማ ሰይፋ ከቀረቡላቸው ጥያቄዎች አንዱ የኮንዶምኒየም ግንባታ ፍላጎትና አቅርቦት አለመጣጣምን የሚመለከተው ነበር፡፡ አቶ ግርማ በቤቶች ልማት መስክ በአዲስአበባ የተጀመረውና በሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ፍላጎታቸውን ያሳዩበት የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ ረገድ መንግስት የተመዝጋቢዎችን ፍላጎት ያረካል ብለው እንደማያምኑ በመጥቀስ ይህ ፕሮግራም መንግስት የሚፈተንበት እንደሚሆን ተናግረው ነበር፣ አቶ ኃ/ማርያም በሰጡት ምላሽ መንግስት ምንም እንደማይፈተንና ፕሮግራሙም እንደሚሳካ መናገራቸው የሚታወስ ነው፡፡ መንግስት 40 በ 60 የተመዘገቡትን ነዋሪዎች ቤቱን በማህበር ተደራጅተው በራሳቸው ወጪ እንዲሰሩ በማግባባት ላይ ቢሆንም፣ እስካሁን ድረስ አብዛኛው ተመዝጋቢ ፈቃደኛ ሆኖ አልተገኘም።577459_661295503902535_178973835_n

በወያኔ ግፈኛ ስርአት መከራቸውን ከሚያዩ ዜጎች ውስጥ ራሱ ሥርአቱ ለራሱ መገልገያ የሰበሰባቸውና ያሰማራቸው ዜጎች ይገኙበታል። ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ለማትሆን ደመዎዝ በሰራዊቱ ውስጥ በተራ ወታደርነትና በበታች ሹማምንት የሲኦልና የጉስቅልና ኖሮ እንደሚኖሩ እናውቃለን።


በየዞኑና በየወረዳው በካድሬነት ወያኔ ለገላጋይነት ያሰማራቸው ሰራተኞችና የድርጅቱ አባሎች ከህዝቡ የጥላቻ ሰለባነት ባልተናነሰ በኑሮአቸው ለራሳቸውም ለቤተሰቦቻቸውም ሳያልፍላቸው እንደሚኖሩ እናውቃለን።
ይልቁንስ የወያኔው የአመራር ጉጅሌ ነገ የት እንደሚያደርሳቸው በማያውቁት ጨለማ ውስጥ ነው የሚዳክሩት ሚስጥርና የዳጎሰ ጥቅም ከነሱ ዘንድ አይደርስም። በቀድሞ ጊዜ የነበሩት የባላባት ሎሌዎች እንኳን ክብር አላቸው።
በዚህ ላይ ሁሉም አስተማማኝ ሎሌ መሆኑን ወያኔ ለማረጋገጫ የሚጠቀምበት ግምገማ አለ። የወያኔ ግምገማ የበታች አባላትና ደጋፊዎቹን በማስፈራራት ያላቋረጠ ድጋፍ እንዲሰጡት የሚያደርግበት በመሰረቱ ከውሻ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የማይለይ ተቋም ነው። የትምህርት እድል የስራ እድገትና የደመወዝ ጭማሪ የወያኔው ጉጅሌ የባርነት መደለያዎች ናቸው።
ግንቦት 7 ከጥቂት ከመንገዳቸው እያወጡ ህዝብ ከሚያሰቃዩት የወያኔ ታዛዥ ሎሌዎች በቀር የሀገርና የወገን ጠላት ናቸው ብሎ አያምንም። ትግላችን ለነሱም ነጻነት ነው። እነዚህ ወገኖቻችን ባገኙት አጋጣሚና እድል ሁሉ ትግሉን ያግዛሉ ብሎም ያምናል። የሚያግዙም አሉ። እርግጥ ነው ባሽከርነት ኑሮ የተንገፈገፉ የሰራዊቱ አባላትና ለህሊናቸው ክብር ያላቸው በርካታ የስርአቱ አገልጋዮች ትግላችንን እየተቀላቀሉ ነው።
ግንቦት 7 ንቅናቄ ዛሬም እንደሁሌው ለነዚህ ወገኖች ኑ ተቀላቀሉን የሚል ጥሪውን ያቀርባል። ሁላችንም ከነክብራችን ሆነን ሰዎችን ሳይሆን ውዲቱን ሀገራችንና ህዝባችንን በፈቃደኝነት በነጻነት የምናገለግልበት ጊዜ እየቀረበ ነው፡፡
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

Yuunivarsiitii Haramaayaa damee saayinsii fayyaa keessatti diddaan barattootaa Oromoo Itti Fufe‏


Gabaasa Sadaasa 1,2013 Haromaya ,Diddaan barattootaa Impaayera Itoophiyaa keessatti guyyaa irraa gara guyyaatti jabaachaa jira. Yuunivarsiitii Haramaayaa fi Debre Berhan keessatti diddaan barattootaa dhalachuun mootummaa Wayyaanee muddama keessa seensisee jira.
Haaluma kanaan Yuunivarsiitii Haramaayaa damee saayinsii fayyaa keessatti Onkoloolessa 28,2013 irraa eegalee barattootni Oromoo gaaffiilee mirgaa cunqursaa Afaan Oromoo irratti gaggeeffamaa ture dura dhaabbachuun gaaffiilee mirgaa hedduu kaasanii jiran. Baajata mootummaan Wayyaanee barattootaaf ramadame dhimma siyaasaaf oolchuu irraas akka of qusatu barattootni gamtaan bulchinsa mooraatti gaaffii dhiyeessanii jiran. Yuunivarsiitii Dabra Behaan keesssattis gaaffiileen wal fakkaataan finiinuu irratti argama. Mootummaan Wayyaanee Impaayera Biyyattii keessatti gaaffiilee mirgaa jala deemtotaa ishee mudde dura dhaabbachuuf baajata olaanaa ramadaa akka jirtus saaxilmee jira. go to link http://qeerroo.org/2013/11/01/yuunivarsiitii-haramaayaa-damee-saayinsii-fayyaa-keessatti-diddaan-barattootaa-oromoo-itti-fufe%E2%80%8F/

የጉዲፈቻ ልጃቸውን የገደሉ ተፈረደባቸው

ኣንዲት የጉዲፈቻ ልጃቸውን ኣሰቃይተው ለሞት ያበቁ ባልና ሚስት አሜሪካውያን ከ28 እስከ37 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተፈረደባቸው።
Bild I: Adoptiveltern in USA Höchststrafen für Hunger und Unterkühlung Tod von Teenager-Mädchen aus Äthiopien erhalten 2910 2013
Titel: Hana Williams - Larry Williams und Carri von Sedro-Woolley, Washington wurden für schuldig befunden, Vernachlässigung, Missbrauch und schließlich Tötung der 13-jährigen Hana Williams aus Äthiopien.
Autor/Copyright: Azeb Tadesse Hahn DW Bonn - 2013
Schlagworte: Hana Williams´s Grab in Washington State - Seattle
የ13 ዓመትዋ ሐና ዊሊያምስ ህይወቷን ያጣችዉ በጎርጎሪዮሳዊዉ የዘመን ቀመር ግንቦት 12 ቀን 2011ሲሆን ከትናንንት በስተያ ማክሰኞ ዕለት ያስቻለው የሲኣትል ፍርድ ቤት አንደኛ ተከሳሽ ሚስት ወ/ሮ ካሪ ዊሊያምስ 37 ዓመት እና ባል ላሪ ዊሊያምስ ደግሞ 28 ዓመት እንዲታሰሩ ፈርዶባቸዋል።
ካሪ እና ላሪ ዊሊያምስ ኣንድ ሌላ እትዮጵያዊ የጉዲፈቻ ልጅን ጨምሮ ስድስት አብራካቸዉ የተገኙ ልጆችም ኣሏቸው።
በ ዩኤስ አሜሪካ ከሴኣትል በስተ ሰሜን 60 ማይልስ ወይንም 100 ኪ ሜ ላይ በምትገኘው መለስተኛ ከተማ ሲድሮ ዊሊ ነዋሪ የሆኑት ካሪ ዊሊያምስ እና ባለቤትዋ ላሪ ዊሊያምስ የራሳቸው 6 የአብራክ ልጆች እያላቸው ከእነዚህ በተጨማሪ ያኔ ሐና ዓለሙ ትባል የነበረችውን ሙዋች ሐና ዊሊያምስን እና የጉድፈቻ ወንድምዋን ዒማኑዔል ዊሊያምስን ከኢትዮጵያ በጉድፈቻ ያመጡኣቸው እ ኣ ኣ በ2008 ዓ,ም ሲሆን ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉት የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ የትምህርት ክፍል ኣስተባባሪ ወ/ሮ መታሰቢያ ሙሉጌታ እንደሚሉት ህጻናቱ ከጉዲፈቻ ቤተሰቦቻቸው ጋር በሰላም የኖሩት የመጀመሪያውን ዓመት ብቻ ነው።
ሀና ዊሊያምስ ሞታ የተገኘችው በ3ኛ ዓመትዋ መሆኑ ነው ኣሁንም እንደ እ አ ኣ ግንቦት 12 ቀን 2012ዓ ም ሲሆን ኣሙዋሙዋትዋም ወ/ሮ መታሰቢያ እንደሚሉት የምግብ እጥረትን ጨምሮ ተደብድባ መሆኑን ኃኪሞች መስክረዋል።
Bild I: Adoptiveltern in USA Höchststrafen für Hunger und Unterkühlung Tod von Teenager-Mädchen aus Äthiopien erhalten 2910 2013
Titel: Hana Williams - Larry Williams und Carri von Sedro-Woolley, Washington wurden für schuldig befunden, Vernachlässigung, Missbrauch und schließlich Tötung der 13-jährigen Hana Williams aus Äthiopien.
Autor/Copyright: Azeb Tadesse Hahn DW Bonn - 2013
Schlagworte: Hana Williams´s Grab in Washington State - Seattle
በመካከሉ ጉዳዩ እንደ መቀዛቀዝ ማለቱ ባይቀርም የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት ባለመታከት ባደረጉት ክትትል የችሎቱ ሂደት እንደገና ተፋጥኖ ባለፈው ማክሰኖ በዋለው ችሎት ኣንደኛ ተከሳሽ ወ/ሮ ካሪ ዊሊያምስ በ37 ዓመት ጽኑ እስራት እንድትቀጣ ተፈርዶባታል። 37 ዓመት በአሜሪካ የመጨረሻው ረጅሙ ቅጣት ሲሆን ዳኛ ሱዛን ኮክ እንደሚሉት እንዲያውም ወንጀለኛዋ እድሜዋ ከፈቀደ ከዚያም በላይ በወህኒ ቤት ልትቆይ ትችላለች።
2ኛው ተከሳሽ እና የቦይንግ ኣውሮፕላን ፋብሪካ ሰራተኛ የሆነው ባል ላሪ ዊሊያምስ ደግሞ የ28 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈርዶበታል። የሁለቱም ክስ ከሀና ዊሊያምስ ግድያ በተጨማሪም የወንድሙዋ ዒማኑዔል ዊሊያምስ በደል እና ድብደባንም ያካትታል።
ሁለቱ ወንጀለኛ ጥንዶች ከችሎት በቀጥታ ወደ ወህኒ ከተላኩ በኃላ ዒማኑዔል ዊሊያምስን ጨምሮ ስድስቱ የአብራክ ልጆችም ወዲያውኑ ለጉድፈቻ ተቋም መሰጠታቸውም ታውቀዋል።

ስለ ኖርዌይ፤ ስደተኞችና የኢትዮጲያ መንግስት ሰላዮች ማን ይናገር ?

Posted: November 1, 2013 in Uncategorized
0
ሮም፤ ስደተኞችና የኤርትራ መንግስት ሰላዮች
መቀመጫዉን ሮም-ኢጣሊያ ያደረገዉ አፍሪቃዉያን ስደተኞችን የሚረዳዉ አበሻ ኤጀንሲ የተሰኘዉ ግብረሰናይ ድርጅት ኃላፊ ስደተኞችን በመርዳት ስም የሚቀርቡ የኤርትራ መንግስት ሰላዮች መኖራቸዉን አጋለጡ። የፈረንሳይ የዜና ወኪል አባ ሙሴ ዘርዓይ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በአስተርጓሚነትና በአግባቢነት ከተሰማሩ አንዳንዶቹ ለፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ መንግስት እንደሚሰሩ መግለጻቸዉን ዘግቧል። እሳቸዉ እንደሚሉትም በአደገኛዉ የባህር ላይ ጉዞ አልፈዉ ነፍሳቸዉ የተረፈ ስደተኞችን ጉዳይ ለፖሊስ ከሚተረጉሙት ጥቂቱ ይህን ተግባር የሚያከናዉኑት ስማቸዉንና አስጊ የሚሉትን መረጃ ለመሰብሰብ ነዉ። በተጨማሪም የኤርትራን መንግስት ለመከላከልም ስደተኞቹ በኤኮኖሚ ችግር ብቻ ከሀገራቸዉ እንደተሰደዱ በማስመሰል የተሳሳተ መረጃ እንደሚሰጡም አባ ሙሴ ይፋ አድርገዋል። በእነዚህ ሰዎች አማካኝነት የሚሰበሰበዉ መረጃም ወደአስመራ መንግስት ተልኮ የስደተኞቹን ቤተሰቦች ንብረት የመዉረስ ወይም በእስራት እንዲቀጡ እንደሚያስደርግም አብራርተዋል። እሳቸዉ እንዳሉትም የሚጠረጥሯቸዉን አስተርጓሚዎች ስም ማንነታቸዉ እንዲጣራ ለሚመለከተዉ ሕጋዊ አካል አስተላልፈዋል። እስካሁን ግን ምላሽ አላገኙም። አብዛኛዉ በዓለም ዓቀፍ የባህር ክልል የሚከሰት በመሆኑ እንዳልተመዘገበ ቢያመለክቱም ከጎርጎሪዮሳዊዉ 2010 አንስቶ እንከአሁን ድረስም ሜዲትራኒያን ባህርን ሲያቋርጡ ወደ2,500 ኤርትራዉያን ማለቃቸዉን አባ ሙሱ ገልጸዋል። ባለፈዉ ላምፔዱዛ ደሴት አቅራቢያ ስደተኞች ላይ አደጋ በደረሰ ወቅት በአካባቢዉ ቢታዩም ርዳታ እንዳላደረጉ የተገለጸ ሁለት ጀልባዎችን ጉዳይ እንዲያጣሩም የጣሊያን ባለስጣናትን ጠይቀዋል።
dw.de

ህወሓት አይድንም፤ እያቃሰተ ነው (አስገደ ገብረስላሴ ከመቀሌ)


272d8-599201_480729571949477_370096823_n
‹‹የህ.ወ.ሓ.ት  ትንሳኤ የጊዜ ጉዳይ እንጂ ድላችን የማይቀር ነው ›› ስብሓት ነጋ

በጌታቸዉ  አረጋዊ  የህ.ወ.ሓ.ት ኣባልና የድምፅ ወያነ ጋዜጠኛ  «ውራይና » የሚል በትግርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ለአራተኛ ጊዜ በነሃሴ ወር 2005 ዓ/ም የታተመ መፅሄት ስብሓት ነጋ  የህ.ወ.ሓ.ት   ፈላስፋ ቃለ መጠይቅ ያደረገበት መፅሄት በፅሞና  ኣነበብኩት። የመፅሄቱ ዋና ይዘት   ‹‹ህ.ወ.ሓ.ት እናድናት›› ነዉ የሚለዉ ስብሓት ነጋ በመፅሄቱ የተካተቱ ብዙ ስንክሳራዊ  ሃተታ ተናግሯል ።
  • አሁን ማለት የፈለግኩት በመፅሄቱ የተካተቱ በሙሉ መልስ ለመስጠት አይደለም፡፡ ምክንያቱም የስብሓትን ስንክሳር መልስ ለመስጠት  ከፈለኩ ግዜ አይገኝም  መፅሃፍም  ሊሆን የሚችል ነዉ። በመሆኑም አለፍ አለፍ በማለት  የስብሓትን አንኳር አንኳር ነጥቦች መልስ ለመስጠት እሞክራለሁ።

Thursday, October 31, 2013

ድምፃችን ዛሬም ነገም የጎሹ ወልዴ ነው! (ጌታቸው ረዳ ከኢትዮጵያን ሰማይ አዘጋጅ)

በወያኔ ዘመን የተወለዱ ወይንም ህጻናት የነበሩ ወጣቶች ዛሬ አድገው ባደጉበት የተመረዘ የፖለቲካ ትምህርት በመዋኘት ግንጠላም ሆነ የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ የሚያስተምሩ እንደ እነ ጃዋር መሐመድ የመሳሰሉት አደገኛ ‘የሰው አንስሳት’፤ ከትግራይ ከመቀሌ ‘አብርሃ ደስታ’ እያለ ራሱን የሚጠራ ወጣት እና የዓረና ድርጅት አባል ‘በፌስ ቡክ’ እና ዘሐበሻ በተባለው ድረገጽ የሚያሰራጨው የነቀዘ ቅስቀሳው ‘ለጃዋር መሐመድ’ (ኢትዮጵያ አውት ኦፍ ሶማሊያ! ኢትዮጵያ አውት ኦፍ ኦሮሚያ! ፈካሪ) በተደጋጋሚ ለሦስተኛ ጊዜ ድጋፍ በመቆም “በጃዋር ላይ የጥላቻ ዘመቻ አራማጆች” በማለት ወንጅሎናል።
Read more http://assimba.org/Articles/Demtsachin_zarem_Yegoshu_Woldenew.pdf

ኢትዮቴሌኮም የወያኔ ዘረኝነት ፖሊሰ መንጸባረቂያ መሆኑን የግንቦት 7 የአገር ዉስጥ ኢንተሊጀንስ አጋለጠ

ኢትዮቴሌኮም የወያኔ ዘረኝነት ፖሊሰ መንጸባረቂያ መሆኑን የግንቦት 7 የአገር ዉስጥ ኢንተሊጀንስ አጋለጠ
ይህንን ጥናት በPDF ዳወንሎድ ለማድረግ ከዚህ ላይ ይጭሃኑ 2665272d78511e341383257989 oct31,2013 የመረጃ ቴክኖሎጂ መሠረት የሆነዉ የቴሌኮሚኒኬሺን ዘርፍ አፍሪካ፤ ላቲን አሜሪካና ኢሲያ ዉስጥ የሚገኙ በእደገት ወደ ኋላ የቀሩ አገሮችን ለዘመናት ከተዘፈቁበት የኋለ ቀርነት ማጥ ዉስጥ ጎትቶ አዉጥቶ ወደ ፈጣን የእድገት ጎዳና ይወስዳቸዋል ተበሎ የታመነበትና በአንዳንድ አገሮች ዉስጥ ይህ ለእድገት አመቺነቱ በተግባር የተመሰከረለት ዘርፍ ነዉ። ይህ ዘርፍ ገበሬዉ፤ ሰራተኛዉ፤ ተማሪዉ፤ ወታደሩና ለሌላም በማንኛዉም የስራ ዘርፍ ለተሰማራ የህብረተሰብ ክፍል የእዉቀት ምንጭ በመሆን የስራ ምርታማነቱን እንዲያሳድግ የሚረደና በህብረተሰብ መካከል ፈጣን የሆነ የመረጃ ልዉዉጥ አንዲኖር የሚያደርግ ዘርፍ ነዉ። በእድገት ወደ ኋላ ለቀረችዉ አገራችን ኢትዮጵያም ይሀ ዘርፍ እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆነ ዘርፍ ነዉ። ነገር ግን በአፍሪካ ዉስጥ አገራችን ኢትዮጵያ እጅግ በጣም ወደኋላ ከቀርችባቸዉና ኢትዮጵያ ዉስጥ ያለዉ ዘረኛና አምባገነን አገዛዝ ሆን ብሎ እድገታቸዉ እንዲገታ ካደረጋቸዉ ኋላ ቀር ዘርፎች ዉስጥ አንዱና ዋነኛዉ ይሄዉ የቴሌኮሚኒኬሺን ዘርፍ ነዉ።


“የእስስት ምስል . . .አፈር ሲሏት ቅጠል“

October 30, 2013by ጥላሁን ዛጋ /Tilahun Zaga/
ይህን የድሮ ዘመን ተረት ሳመጣ እስስት የምትባለዋን እንስሳ ስነ ተፈጥሮ፣ ተፈጥሮአዊ ምድቧን /ከየትኛው የእንስሳት ክፍል እንደምትመደብ/ ከአጥቢ ወይም ከሌላኛው እንደሆነ ለማጥናት እንዳልሆነ በቅድሚያ ልብ ይበሉልኝ. . .
ድሮ ድሮ በልጅነታችን ኳስሜዳ ወጥተን ከኳስ በኋላ ለኛ ብርቅዬ የሆነችውን እስስት ለማየት ብዙ ቀናትን ማድፈጥ ይጠበቅብናል፣ እንስሳይቱ እንዲሁ እንደዋዛ የምትገኝ ባለመሆኗ፣ ብትገኝም አብዛኛውን ጊዜ ካለችበት አካባቢ ጋር ስለምትመሳሰል ስትንቀሳቀስ ካልሆነ በስተቀር እሷነቷን ለማወቅ እጅግ በጣም አዳጋች ነው


እንደውም አንድ ቅዳሜ አስታውሳለሁ፣ በጠዋቱ ተጠራርተን ኳስ ልንጫወት እኛ ደጅ ላይ ተሰባስበናል. . . እንደወትሮው ሜዳ መረጣ ጀመርን፣ በነገራችን ላይ እኔ ያደኩበት አካባቢ ዙሪያውን በብዙ ሜዳ የተከበበ ነበር የአሁኑን አያድርገውና፣ ጉቶ-ሜዳ፣ አለሙ-ሜዳ፣ 24-ሜዳ፣ ሚፍትዬ-ሜዳ፣ አዴ-ሜዳ. . . ሌሎች የተቀሩትን የሰፈሬ ልጆች ያስታውሷቸው፣ እናም በምርጫ ጉቶ-ሜዳ እንሂድ ተባብለን ወደዚያው አመራን፣ ሜዳው ስያሜውን ያገኘው በዙሪያው ካሉት እድሜ ጠገብ የባህር ዛፍ ትልልቅ ጥርብ ጉቶዎች ነው፣ እነዚህ ዛፎች እድሜ ጠገብ ከመሆናቸው ባሻገር አንዳንዶቹን ለሶስት ተያይዘን እንኳን ዙሪያ ደርዙን መሙላት አንችልም ነበር፣ ያንጊዜ ባህር ዛፎቹን ማን እንደቆረጣቸው ባናውቅም /አሁን አሁን ስገምት የ25 ቀበሌ አስተዳደር ይመስለኛል/ ከመሬት በግምት 1 ሜትር ከፍ ተብሎ በልክ የተቆረጡ ነበሩ፣ ከተቆረጡም በኋላ ከጎንና ጎን እንዲሁም ከአናታቸው ላይ ብዙ በማደግ ላይ ያሉ ቅርንጫፎች አቆጥቁጠዋል

የተበተኑ የኢትዮጵያ ፍርስራሾች

October 31, 2013ዳኛቸው ቢያድግልኝ
አገር ማለት ሕዝብ ነው ሕዝብም የሰዎች ስብስብ፡፡ መልክዐምድሩና የተፈጥሮ ሀብት ደግሞ የሰዎችን አኗኗርና አስተሳሰብ የሚቀርጽና ማንነትንም የሚያላብስ ነው። በየመንደሩና አካባቢው ያለው የተለያየ የአኗኗር ሁኔታ የቋንቋና የባህል መስተጋብር ደግሞ ትብብርንና አንድነትን የሚያወርስ እኔነትንና የእኔነትን የሚሰጥ ይሆናል። ኢትዮጵያዊነትም እንደዚያ ነው።


ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ግን በሁሉም አቅጣጫ ጥቃት ተሰንዝሮባቸው ያቺ የሰውን ዘር ትልቅ የመሆን ተስፋን የሰነቀች ምንጭ ትደርቅ ዘንድ የራስዋ ልጆች እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ እያሉ በፉክክር ሊያጠፏት ይሽቀዳደማሉ። የቀጨጨ ትውልድና የጫጨ አእምሮ ያለው ዘር ይጠፋ ዘንድ እውነት ነውና ኩራታችንን ተቀምተን አናሳና ሁዋላ ቀርነታችንን ተቀብለን እንድንጠፋ ተፈርዶብን መጥፋትንም ተለማምደን በዚህም ዳር እንቁም በዚያኛው እግር በእግር እየተጠላለፍን እንዘጭ እንዘጭ የምንልም በርካቶች ሆነናል። ከትናነንት በመማር ፈንታ በትናንቱ እያማረርን ቂም አርግዘን ሞት የምናምጥ በየጎጡ የሰፈርንም ብዙ ነን። “ለመጥፋት መጋፋታችን መቆም አለበት! መኖር ይገባናል! እኛ እኮ ምንጮች፤ የሰው ዘር፣ የእህል ዘርና የስልጣኔ ፈር ቀዳጆች ነን!” ብለን በነበረን ላይ ያለችንን አክለን “የነገን ተስፋ ብሩህ አድርገን ማለፍ የሚገባንና ጮክ ብለን የማሰብ ሃላፊነት ያለብን የኢትዮጵያ ልጆች ነን” የሚል መነሳሳት ያስፈልገናል። ኮሎኒያሊስቶች ባሻቸው ቀጣጥፈው የሰሯቸው አገሮች እንኳን አገር ነን ብለው በሚኮሩበት በዚህ ዘመን የፈረንጅ የእውቀት ቃርሚያ የቀመሱቱ የኛው ልጆች  ኢትዮጵያ የምትባል አገር እኮ አልነበረቺም እያሉን መቃብራችንን ሊያስቆፍሩን ይውተረተራሉ። ለመሆኑ ኢትዮጵያዊነት ምን ማለት ይሆን? ኢትዮጵያዊነት ለኔ እንዲህ ይገለፃል ወይም እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ ስል የሚሰማኝ ስሜት እንዲህ ነው።

Wednesday, October 30, 2013

Indian land grabs in Ethiopia show dark side of south-south co-operation

The takeover of peoples' land and water by corporations – even if they are from the global south – is a new form of colonisation
Agriculture in Ethiopia : Technologies and soil conservation
Women pick pigeon pea in eastern Ethiopia, where 80% of the population are engaged in agriculture. Photograph: Mark Tran for the GuardianThe idea of south-south co-operation evokes a positive image of solidarity between developing countries through the exchange of resources, technology, and knowledge. It's an attractive proposition, intended to shift the international balance of power and help developing nations break away from aid dependence and achieve true emancipation from former colonial powers. However, the discourse of south-south co-operation has become a cover for human rights violations involving southern governments and companies.

ኢንጂነር ተስፋሁን ጨመዳ ወኅኒ ውስጥ አረፉ

ኢንጂነር ተስፋሁን ጨመዳ

አቶ በረከት ስምኦን የኢቲቪ ቦርድ ሰብሳቢነቱን ለአቶ ሬድዋን ሁሴን አስረከቡ

የሹመቱ አግባብነት ጥያቄ አስነስቷል አፈጉባዔ አባዱላ ጠ/ሚኒስትሩ በሹመቱ ላይ ማብራሪያ ለመስጠት አይገደዱም አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ለኢትዮጵያ ራዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የሥራ አመራር ቦርድ ኃላፊነት ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ ያቀረቡትን ሹመት ተቀብሎ አጸደቀ። በዚሁ መሠረት ድርጅቱን ለረዥም ጊዜ በቦርድ ኃላፊነት ባገለገሉት አቶ በረከት ስምኦን ምትክ አቶ ሬድዋን ሁሴን የድርጅቱ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ተሹመዋል። ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያም ትናንት ለም/ቤቱ በላኩትና የአማካሪ ም/ቤት አስቀድሞ ሳይመክርበት በድንገት በቀረበው ደብዳቤ መሰረት ለኢትዮጵያ ራዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ስምንት አባላት ያሉት የስራ አመራር ቦርድ አባላትን መሾማቸውን አሳውቀዋል። በዚሁ መሠረት በቅርቡ የመንግሰት ኮምኒኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ሬድዋን ሁሴን የድርጅቱ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲሾሙ በቅርቡ ለረዥም ጊዜ ካገለገሉበት የብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኃላፊነታቸው ተነስተው በጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት የሕዝብ ተሳትፎ አደረጃጀት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው የተሾሙት አቶ ደስታ ተስፋው አባል፣ በቅርቡ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የምክትል ጠ/ሚኒስትሩ አማካሪ በመሆን የተሾሙት አቶ አማኑኤል አብርሃም አባል፣ አቶ ዓቢይ መሐመድ ከሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል፣ አቶ ገበየሁ በቀለ ከአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ አባል፣ ዶ/ር አብዲሳ ዘርዓይ ከአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ አባል፣ መጋቢ ዘሪሁን ደጉ ከእምነት ተቋማት አባል፣ አቶ ዘርዓይ አስገዶም ከኢቲቪ አባል በመሆን ተሹመዋል። የተሰናባቹ የኢትዮጵያ ራዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የስራ አመራር ቦርድ አባል መሆናቸውን የተናገሩ አንድ የም/ቤት አባል ሹመቱን አስመልክቶ በሰጡት አስተያየት ሹመቱ ግልጽነት የጎደለው መሆኑን በመጥቀስ ማብራሪያ ጠይቀዋል። እንደእሳቸው አባባል ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተጠሪ የሆኑ የመንግስት የሚዲያ ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ራዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት እና የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት መሆናቸውን በማስታወስ ለሁለቱ ተቋማት 4ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ሹመት መስጠቱን አስታውሰዋል። አሁን የቴሌቪዥን ቦርድ በድክመት ባልተገመገመበት ሁኔታ ለብቻው ተለይቶ በተናጠል እንዴት ሹመት ሊሰጥ እንደቻለ ጠይቀዋል። “ምናልባት ሰብሳቢው ቦታውን ለውጦ ከሆነ ያ ቦታ የተካው ሰው መያዝ ሲገባው የስራ አመራር ቦርድ አባላት ድክመት ባልገመገምንበት ሁኔታ ቦርዱ እንደ አዲስ ሊሰየም የተፈለገበት ምክንያት አልገባኝም” ሲሉ አባሉ አስቀምጠዋል። በተጨማሪም የቀድሞ ቦርድ ቁጥሩ ዘጠኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቁጥሩ ለምን ወደ ስምንት ዝቅ አለ ሲሉ የጠየቁ ሲሆን ሌሎች የም/ቤቱ አባላትም ከእምነት ተቋም ተወካይ ቦርዱ ውስጥ የገባበት ምክንያት እንዳልገባቸው፣ ከዚህ ይልቅ ከሲቪል ማህበር ቢሆን ይሻል እንደነበር እንዲሁም የሴቶች ተሳትፎ በሹመቱ ውስጥ መዘንጋቱ በጥያቄ መልክ ተነስቷል። አቶ አባዱላ ገመዳ የም/ቤቱ አፈጉባዔ በሰጡት ምላሽ ጠ/ሚኒስትሩ በማንኛውም ጊዜ ሚኒስትሮችን ሲያነሱ ማብራሪያ እንደማይጠየቁ ሁሉ የቦርድ አባላትንም ሲሰየሙ ማብራሪያ ለመስጠት እንደማይገደዱ ተናግረዋል። የአሁኑ ቦርድ አሰያየም ፖለቲካን ብቻ ሳይሆን የሙያ አቅምንም መሰረት ያደረገ ነው ካሉ በኋላ የሴቶች ተሳትፎ መጓደልን በተመለከተ መልዕክቱን እንደሚያደርሱ ገልፀዋል።

International Commission of Jurists (ICJ): Ethiopian Leaders to Face a Trial for Genocide

by Betre Yacob The International Commission of Jurists (ICJ) reported to have begun to work to bring Ethiopian authorities to justice for having committed a genocide in the Ogaden region. The International Commission of Jurists is a known international human rights organization composed of jurists (including senior judges, attorneys, and lawyers). The commission is
known for its dedication to ensuring respect for international human rights standards through the law.Swedish TV channels showed a movie smuggled out from Ogaden by an Ethiopian refugee The report came right after different Swedish TV channels showed a movie smuggled out from Ogaden by an Ethiopian refugee, who had been a government official in the region. The 100 hours long movie is said to have many evidences of genocide committed by the Ethiopian government in the region. Speaking to journalists, Stellan Diaphragm, the commissioner of the Commission, said that he would do everything necessary to bring the case to the International Criminal Court (ICC). Reports indicate that although Ethiopia is not a member of the ICC, the country can possibly face trial for crimes under international law. The Ogaden region is a territory in Eastern part of Ethiopia, and populated mainly by ethnic Somalis. Since 2007, the region has been a site of brutal struggle between the government troops and the Ogaden National Liberation Front (ONLF), a rebel group seeking for more autonomy for the region. Different human right organizations accuse the Ethiopian government of committing grave human right violation (including genocide) against the civilians in attempt to control the ONLF’s public support. According to the Genocide Wach, the crimes committed in the region include extrajudicial killings, arbitrary detention, rape, torture, disappearances, the destruction of livelihood, the burning of villages and the destroying of life stock.

ቡርኪናም ቀረ..ምክንያት አልታወቀም!

ቡርኪናም ቀረ..ምክንያት አልታወቀም!


ኢትዮጵያ- የፖሊስ መንግስት ያንሰራፋባት ሀገር (ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረ ማርያም)

October 30, 2013ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረ ማርያም
ትርጉም ከነጻነት ለሀገሬ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ህገመንግስት በህግ ከለላ ጥላ በቁጥጥር ስር የሚውሉ ዜጎችን አስመልክቶ የሚከተሉትን መብቶች ያጎናጽፋል፡፡“በህግ ከለላ ጥላ በቁጥጥር ስር የዋለ ማንኛውም ሰው በህግ አግባብ መብቱ ተጠብቆ ይያዛል፡፡ ማንኛውም ሰው በሀሰት ለመረጃ ጠቀሜታ ተብሎ በማስገደድ እንዲያምን  ወይም የተባለውን እንዲቀበል አይገደድም፡፡ ማንኛውም በማስገደድ የተገኘ መረጃ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡“ ይላል አንቀጽ 19(2)(5)፡፡ እውነታው ሲታይ ግን ይህ የይስሙላ ሙበት የተጻፈበትን ወረቀት ዋጋ ያህል የለዉም፡፡horrors that take place in the little shop of horrors of the ruling regime in Ethiopia
ባለፈው ሳምንት ሂዩማን ራይትስ ዎች “HRW“ የተባለው ዓለም ዓቀፋዊ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በኢትዮጵያ መንግስት “የፌዴራል ፖሊስ ማዕከላዊ ምርመራ” እየተባለ በሚጠራው የፖሊስ ጣቢያ የሚፈጸሙትን አስደንጋጭና አስከፊ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ዘገባ ሪፖርት አቅርቧል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘው ይህ የፖሊስ ምርመራ ማዕከል በጥርጣሬ የተያዙ ዜጎችን በማሰቃየት ይታወቃል፡፡

እንደ ሂዩማን ራይትስ ዎች ዘገባ “በቁጥጥር ስር ባሉ እስረኞች ላይ በተለይም ያለው መንግስት ይቃወሙኛል በሚላቸው የፖለቲካ እስረኞች ላይ ማዕከላዊ ምርመራ እየተባለ የሚጠራው የምርመራ ተቋም እልህ አስጨራሽ የምርመራ ሂደት በማድረግ እስረኞችን በግድ ወንጀል ሰራን ብለው አንዲአምኑ በማስገድድ፣ እንደሚያሰቃይና ህገወጥ የእስረኞች አያያዝ“ እየፈጸመ እንደሆነ በማረጋገጥ በዘገባው ይፋ አድርጓል፡፡ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ በማያያዝም “ማዕከላዊ ምርመራ እየተባለ የሚጠራው ተቋም ብዙ የተቃዋሚ የፖለቲካ እስረኞች፣ ሰላማዊ ሰልፍ አስተባባሪዎች፣ መንግስት የብሄር ግጭት ተንኳሾች ናቸው በሚላቸውና ሌሎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በጅምላ ተይዘው የሚሰቃዩበት የምርመራ ማዕከል” ነው ብሎታል፡፡


ገጣሚው ዊሊያም ኤርነስትን አባባል በመዋስ “ማዕከላዊ የምርመራ ማዕከል”  የሰቆቃ መደብር በለቅሶና በሰቃይ የታጠረ የጭለማ ቤት ነው :: የገዥው መንግስት ተቃዋሚዎች፣ አመጸኞች፣ የሚላቸዉን የነጻው ፕሬስ ጋዜጠኞች እና ሌሎች እስረኞች በሙሉ በምርመራ ጊዜ ሰቆቃ ተጠቅሞ አራሳቸዉን አንዲወነጅሉ ያስገደዳቸዋል:: እንዲሁም ብዙዎቹ ማሰቃየትን ጨምሮ የተለያዩ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ይፈጸሙባቸዋል፡፡

እንደ ሂዩማን ራይትስ ዎች አባባል ማዕከላዊ እየተባለ የሚጠራው የምርመራ ተቋም “አስቀያሚው የአካልና የስነ ልቦና ማሰቃያ እንዲሁም አስገድዶ የማሰመኛ ምሽግ” መሆኑን በመጠቆም በማዕከሉ ከሚፈጸሙ የማሰቃየት ወንጀሎች እነዚህ ከብዙ ጥቂቶቹ መሆናቸውን በአጽንኦት ገልጿል፡፡ አኔም በግሌ  ከአስፈሪው ማአከላዊ ምርመራ መዳፍ የተረፉ የቀድሞ እስረኞችን አነጋገሬ አውቃለሁ::

እ.ኤ.አ. በ2011 የአሜሪካ መንግስት መምሪያ በዓመታዊ የሰብአዊ መብት አያያዝ ዘገባው በኢትዮጵያ ያለውን ሁኔታ ለማሳየት የሚከተለውን ማጠቃለያ አስፍሯል፡፡


ብዙ ተጨባጭ መረጃዎች እንደሚያረጋግጡት እ.ኤ.አ. በ2009 በአዲስ አበባ የሚገኘው ማዕከላዊ እየተባለ የሚጠራው የፖሊስ ምርመራ ማዕከል ፖሊስ ኃይልን በመጠቀም አስረኞችን አስገድዶ ለማሳመን የአካል ማሰቃየት ሰቆቃ ድርጊት ሲፈጽም ነበር፡፡ ይህ ዓይነት የማሰቃየት ዘዴ በአሁኑ ጊዜም በተግባር ላይ እየዋለ ያለ መሆኑን ዜጎች ያላቸውን ሰፊ እምነት አጽንኦት በመስጠት እየገለጹ ነው፡፡ ባለስልጣናቱ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የዲፕሎማሲው ማህበረሰብ ማዕከላዊ ምርመራን ለመጎብኘት የሚያቀርቡት ጥያቄ አሁንም በመንግስት በኩል አዎንታዊ ምላሽ እንዳላገኘ ይታወቃል፡፡“ በማለት ድርጅቱ ያለውን ሀሳብ ቋጭቷል፡፡


የ15ኛው ክፍለ ዘመን የሰቆቃ ስልት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ!
በአዲስ አበባ እምብርት ላይ የሚገኘው ማዕከላዊ እየተባለ የሚጠራው የማሰቃያ ምርመራ ተቋም በመካከለኛው (15ኛው) ዘመን በአውሮፓ የሰብአዊ መብት ረጋጮች በንጹሀን ዜጎች ላይ ይደረግ የነበረውን አስፈሪ፣ አስደንጋጭና ተስፋቢስ የማሰቃየት ስልት ገጽታ መለስ ብለን እንድናስታውስ ያስገድደናል፡፡ እንደ ሂዩማን ራይትስ ዎች መግለጫ “የማዕከላዊ ምርመራ ፖሊሶች በህግ ጥላ ስር የተያዙ የህግ አስረኞችን እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ በግድ ለማሳመን፣ መግለጫ እንዲሰጡና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት ሲሉ በእስረኞች ላይ ማሰቃየትን ጨምሮ የተለያዩ የማስገደጃ  ዘዴዎችን እና ልዩ ልዩ ኢሰብአዊ ድርጊቶቸን ይፈጽማሉ፡፡ እንደ መካከለኛው የአውሮፓ ዘመን መብት ረጋጭ ተቋሞች ሁሉ የኢትዮጵያው የምርመራ ማዕከልም እንደመርማሪዎቹ ፍላጎትና አመችነት ሁኔታ እስረኞችን በአራት ዋና ዋና ክፍሎች መድቧቸዋል፡፡ የማዕከላዊ ምርመራ ማዕከል በተለያዩ የእስረኞች አያያዝና እያንዳንዳቸው ባላቸው ቅጽል ስም የሚታወቁ አራት አይነት የማጎሪያ እስር ቤቶች አሏቸው፡፡ እነርሱም፣ 1ኛ) ጨለማ ቤት፣ ይህ እስር ቤት በጣም አስቸጋሪና ብርሀን የማይገኝበት የማጎሪያ ክፍል ነው፡፡ በዚህ እስር ቤት እስረኞቹ የፀሐይ ብርሀን እና የመጸዳጃ ቤት የማግኘት ዕድላቸው በጣም ጠባብ ሲሆን አንዳንድ ጊዜም ለብቻ የመታሰር ዕጣ ፈንታ ይገጥማቸዋል፣ 2ኛ) ጣውላ ቤት፣ ይህ እስር ቤት በክፍል ውስጥ እንደልብ መዘዋወር የማያስችል ሲሆን ክፍሎቹም በቁንጫ ተባይ የተወረሩ ናቸው፡፡ 3ኛ) ሸራተን፣ በቅርብ ጊዜ ከእስር ቤት የማይለቀቁ ብዙዎቹ እስረኞች ወደዚህ የማጎሪያ ቤት እንዲዛወሩ ይፈልጋሉ፡፡ ይህ በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ባለው ሆቴል ስም የተሰየመው እስር ቤት እስረኞቹ የተሻለ የአካል እንቅስቃሴ የማድረግና በህግ አማካሪዎቻቸውና በዘመዶቻቸውም መጎብኘት እንዲችሉ የእስር ቤቱ ኃላፊዎች



ፈቃድ የላላበት ነው፡፡ 4ኛ) የተፋፈገው የሴት እስረኞች ማጎሪያ፣ ይህ እስር ቤት በገፍ ሴት እስረኞችን አጭቆ የያዘ ነው፡፡”
ገዥው የኢትዮጵያ አስተዳደር ከተቃዋሚ የፖለቲካ እስረኞች መረጃዎችን፣ መግለጫዎችን እና ተገደው የእምነት ቃል እንዲሰጡ ለማድረግ የተለያዩ የማሰቃያ ዘዴዎችን ይጠቀማል፡፡ ሂዩማን ራይትስ ዎች አንደጠቀሰው: “እስረኞች በተደጋጋሚ በጥፊ ይጠናገራሉ፣ በእርግጫ ይመታሉ፣ በቦክስ ይደለቃሉ፣ በዱላና በጠብመንጃ ሰደፍ ይደበደባሉ፡፡ አንዳንዶች እንደተናገሩት በሚያስጨንቅ ሁኔታ [በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ይደረግ እንደነበረው ‘እጅን በገመድ አስሮ ገልብጦ ከጣራ ወደ ታች በማንጠልጠል እንዲወድቁ በማድረግ የማሰቃየት’] ወይም ሁለት እጆችን ወደ ላይ ከእራስ በላይ ከፍ አድርጎ በገመድ አስሮ በማቆም ለበርካታ ሰዓታት በማቆየት በተደጋጋሚ ያሰቃዩ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ አሁንም [በመካከለኛው ዘመን ይደረግ እንደነበረው ሁሉ] በኢትዮጵያ ማዕከላዊ ምርመራ ማዕከልም የእስረኞችን እጆች በካቴና በማስገባት ለበርካታ ጊዜ ታስረው እንደሚቆዩ እንዲያውም አንድ እስረኛ ከአምስት ተከታታይ ወራት በላይ እጁ በካቴና ታስሮ እንደቆየ እና ማቋረጫ በሌለው የቃል ጥያቄ ምርመራ በታሳሪዎቹ ዘንድ ፖሊስ ተደጋጋሚ ዛቻ እንደሚያደርግ ተረጋግጧል፡፡” በጥንት ጊዜ ‘በእስፓኞች ይደረግ እንደነበረው አሰቃቂ የምርመራ ሂደት‘ አንዳንዶቹ እስረኞች ለበርካታ ጊዜ ተገልለው ለብቻቸው እስራታቸውን እንዲገፉ ተበይኖባቸዋል፡፡ በመካከለኛው ክፍለ ዘመን የእስር ቤት ማጎሪያዎች ይደረግ እንደነበረው ሁሉ በዛሬይቱ ኢትዮጵያ እስረኞቹ የፀሐይ ብርሃን የማግኘት መብታቸውን ይከለከላሉ፣ በደካማ የንጽህና አያያዝና በውሱን የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ይሰቃያሉ፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች በተለይም በመጀመሪያ ለምርመራ  የቀርቡትን ተጠርጣሪዎች ላይ የበለጠ አሰቃቂ ይሆናሉ፡፡”

የእነዚህ ሁሉ የማሰቃየት ተግባራት ዋና ዓላማው በእስረኞች ላይ ታላቅ ጫና በመፍጠር ትክክል ይሁንም አይሁን ለቀረበባቸው የወንጀል ክስ ፈጻሚ መሆናቸውን እንዲያምኑ በማስገደድ መግለጫ፣ የእምነት ቃልና መረጃ እንዲሰጡ ለማድረግ ነው፡፡ እነዚህን በማስገደድ የተሰጡ መግለጫዎችና በግዳጅ የተገኙ የእምነት ቃሎችን አንዳንድ ጊዜ ተወንጃዮቹ ከእስር ቤት ከተለቀቁ በኋላ ወደ ህብረተሰቡ ሲቀላቀሉ ያለውን መንግስት ተገደው እንዲደግፉና ጉዳያቸው በፍርድ ቤቶች በሚታይበት ጊዜም መንግስት እንደ ማስረጃ ለመጠቀም ስለሚፈልጋቸው ነው፡፡

በማዕከላዊ እስር ቤት እስረኞች ለደረሱባቸው የአለአግባብ መታሰርና መንገላታት የሚጠየቅም ሆነ የሚገኝ ካሳ የለም፡፡ ፍርድ ቤቶች ከፖለቲካ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን የማየት ነጻነት የላቸውም፡፡ ፍርድ ቤቶች የማዕካላዊ ምርመራ ፖሊስ በምርመራ ጊዜ በእስረኞች ላይ የማሰቃየትና ህገወጥ ድርጊቶችን ፈጽሟል የሚል ውንጀላ ለፍርድ ቤቶች ቢቀርብ ተገቢውን የማጣራት ሂደት በማከናውን እርምጃ ለመውሰድ አይችሉም፡፡ በሂዩማን ራይትስ ዎች ዘገባ መሰረት የቀድሞ እስረኞች የማዕከላዊ ምርመራን የበቀል እርምጃ በመፍራት በምርመራ ወቅት የደረሱባቸውን በደሎች ለፍርድ ቤቶች ለማቅርብ ስለሚፈሩ ዝምታን እንደሚመርጡ ጠቁሟል፡፡ አንዳንዶቹም ከፍርድ ቤቶች ችሎት በፍጹም ደርሰው እንደማያውቁ ይናገራሉ፡፡
እ.ኤ.አ. በጁላይ 2008 በዓለም በደህንነት ሙያ ታዋቂ የሆኑት እንግሊዛዊው ጡረተኛ ኮሎኔል ሚካኤል ዴዋርስ የኢትዮጵያን የእስር ቤቶች አያያዝ ሁኔታ አጥንተው የመፍትሄ ሀሳቦችን እንዲያቀርቡ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ተዋውለው ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ጣቢያ በመሄድ እስር ቤቶችን ከጎበኙ በኋላ በተጨባጭ የተመለከቱትን የእስር ቤቶችን ሁኔታ እንደሚከተለው አቅርበዋል፡፡ እንደዚህም ይተርኩታል፡፡
“እስረኞቹ ወዳሉበት ግቢ ውስጥ እንድገባ ጥያቄ አቀረብኩ፣ ይህ ግቢ ረዥም የሆነ በአንድ ጎኑ በኩል መጠለያ ሊሆን የሚችል ዳስ ይዟል፣ ግቢው በግንብ አጥር የታጠረ ሲሆን ለአካባቢው ጥበቃ እንዲያመች ሆኖ የተሰራ የጥበቃ ማማና ጥበቃዎች አሉት፡፡ በግቢው ውስጥ ከ70 እስከ 80 የሚሆኑ እስረኞች በተጎሳቆለ ሁኔታ ይታያሉ፡፡ ለሁሉም እስረኞች በምንጣፍ ለመጋደም የሚያስችል በቂ ክፍል የለም፣ መብራት የሚባል ነገር የለም፣ ቦታው በአይነምድርና በሽንት በሚሰነፍጥ ሽታ ታውዷል፣ በግቢው ውስጥ ምንም ዓይነት ውኃም ሆነ የመጸዳጃ ፋሲሊቲ የለም፣ በግቢው ውስጥ ለሴት እስረኞች ተብሎ ትንሽ የሳር ጎጆ ተቀልሳ በቅርብ እርቀት ትታያለች፣ ሆኖም ግን ግቢውን ለማሻሻል ተብሎ በግቢው ውስጥ የተሰራ ምንም ነገር የለም፣ አብዛኞቹ እስረኞች በትናንሽ ወንጀሎች በተለይም በሌብነት ወንጀል እየተያዙ ወደ እስር ቤቱ በተደጋጋሚ የሚመጡ ናቸው፡፡ ጥቂቶቹ ለወራት በዚሁ እስር ቤት የቆዩ ናቸው…፡፡”
ኮሎኔል ዴዋርስ በእስር ቤቱ የተመለከቱትን በሚከተለው መልክ አጠቃለዋል፣ “የእስረኞቹ አያያዝ  በሚያሳፍር ሁኔታ ላይ የሚገኝ ሲሆን ይህም ሁኔታ ፌዴራል ፖሊስን ለሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ትችት እንዲጋለጥ አድርጎታል፣ ማንም ቢሆን እስር ቤቶች እንደ ሂልተን ሆቴል መሆን አለባቸው ብሎ ሀሳብ የሚያቀርብ የለም ነገር ግን ማንም የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በኢትዮጵያ እስር ቤቶች ላይ ተገኝቶ ቅኝት ቢያደርግ እኛ ያደረግነውን ጥረት የሚደግፉ መረጃዎችን ማውጣት ይችላል… የዚህ ሁሉ የመጨረሻ ውጤቱ ሁከት፣ የእስረኞች ፍትህ አልባነትና በዓለም አቀፉ ማህበረሰብና በሰብአዊ መብት ተሟጋች ደርጅቶች መወገዝ ነው፡፡”
እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 2013 ሂዩማን ራይትስ ዎች ባቀረበው ዘገባ መሰረት “ባለፉት አስር ዓመታት ሂዩማን ራይትስ ዎች እና ሌሎች ዓለም አቀፋዊና የአገር ውስጥ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ማለትም በዘፈቀደ ማሰርና ማጋዝ፣ ህገወጥ የእስረኞች አያያዝ ድርጊት እና ማሰቃየት በተለያዩ ህጋዊና ህጋዊ ባልሆኑ እስር ቤቶች ውስጥ መፈጸማቸውን በተጨባጭ ማስረጃ አረጋግጠው ለህዝብ ይፋ አድርገዋል፡፡”
ማዕከላዊ የምርመራ ማዕከል ቤት: ኢትዮጵያ እስር ቤት መሆኗን ይመሰላል  
ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ የእስር ቤቶችን አያያዝ ሁኔታዎች በተመለከተ ገንቢ ትችት ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ እ.ኤ.አ. ፌብሯሪ 2012 ባቀረብኩት ትችት የኢትዮጵያ መንግስት በየፖለቲካ እስረኞች ማጎሪያዎች ላይ በዘፈቀደ የሚፈጽማቸውን የሰብአዊ መብት ረገጣዎችና ህገወጥ የእስረኞች አያያዝ ሁኔታ ለማጋለጥ ሞክሪያለሁ፡፡ እ.ኤ.አ. ፌብሯሪ 2013 ኢትዮጵያን “በአፍሪካ የፖሊስ ረጋጭ መንግሥት ተምሳሌትነት በመፈረጅ ጠንካራ ትችት አቅርቢያለሁ፡፡ የክርክር ጭብጤንም እንደሚከተለው አቅርቢያለሁ፡፡
“የሌባ ፖሊስ መንግስት ብቸኛ መለያው — ልዩ መታወቂያው — በማያቋርጥና በየቦታው የሚፈጽማቸው የዘፈቀደ እስሮች፣ ዜጎችን ማደንና ወደ እስር ቤት ማጋዝ ናቸው፡፡ ማንም ሰው በከፍተኛም ሆነ በዝቅተኛ የመንግስት ባለስልጣን ስሜታዊ ትዕዛዝ በቀጥጥር ስር ውሎ የሚታሰር ከሆነ ይኸ የፖሊስ መንግስት መገለጫ ነው፡፡ ከህግ አግባብ ውጭ የዜጎች መብት የሚጣስ ወይም የሚረገጥ ከሆነ ያ በጣም አስቀያሚ የፖሊስ መንግስት መገለጫ ነው፡፡ የህግ የበላይነት ከህግ በላይ በሆነ ፖሊስ አዛዥ የሚተካ ከሆነ ያ የሌባ ፖሊስ መንግስት ተምሳሌት ነው፡፡”
በዚያ ባቀረብኩት ትችት በአዲስ አበባ ከተማ በሙስሊሙ ህብረተሰብ ላይ ከህግ አግባብ ውጭ የፍተሻ ወረቀት ሳይዙ በሌሊት በግልሰቦች ቤት በመሄድ በሚያካሂዱት ህገወጥ ፍተሻ ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ በአንዱ ህገወጥ የቤት ፍተሻ ላይ የተደረገው የሚቆጠቁጥ ድርጊት ግን የፌዴራል ፖሊስ ኃላፊዎች በሙስሊም ዜጎች ቤቶች በመግባት የፈጸሙት የገንዘብ፣ የወርቅ ጌጣጌጥ፣ የተንቀሳቃሽ ስልኮች፣ ላፕቶፕ ኮምፒውተሮች፣ የሃይማኖት መጻህፍትና ሌሎች የግል ቁሳቁሶች ላይ የተደረገው ዝርፊያ ነው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ክፍለ ከተማ የፖሊስ አዛዥ ለሆነ ሰው የአሜሪካ ድምፅ የአማርኛው ፕሮግራም ጋዜጠኛ ጠንካራ ጥያቄዎችን በማንሳት ቃለመጠይቅ ሲያቀርብለት እንዲህ የሚል አሳፋሪ ማስፈራሪያ ሰጥቷል፣ “ዋሽንግተንም ሆነ በሰማይ ቤት ብትኖር ደንታዬ አይደለም፣ ከቁብ አልቆጥረውም፣ነገር ግን አዚያው ድረስ መጥቼ አንጠልጥልዬ አመጣሀለሁ፣ ይህን ልታውቅ ይገባል” ብሎ ዛተበት፡፡
እ.ኤ.አ. ጁላይ 2012 ኤርን በርኔት የተባለቸው የሲኤንኤን ጋዜጠኛ ኢትዮጵያን ከጎበኘች በኋላ የሚከተለውን ምስክርነት ሰጥታለች፡፡
“ባለፈው ወር ኢትዮጵያ በነበርኩበት ጊዜ የፖሊስ መንግስት ምን እንደሚመስል ለመመልከት ችያለሁ… አውሮፕላን ማረፊያው በቆየሁበት ጊዜ የጉምሩክ የስራ ሂደቱን ለማጠናቀቅ አንድ ሰዓት ወስዶብኛል፣ ይህም በሰልፉ መብዛት ምክንያት አይደለም ነገር ግን በፍተሻና በሚቀርቡት ጥያቄዎች መንዛዛት ምክንያት ነው፡፡ የመንግስት ባለስልጣኖች ብዙ ጊዜ በመንግስት መኪናዎች እንድንንቀሳቀስ ይፈልጋሉ፣ ይህም ወዴት እንደምንሄድ ለማወቅ ስለሚፈልጉ ነው፡፡ በመቶሺዎች የሚቆጠር ዶላር ዋጋ ያላቸው የቴሌቪዥን መሣሪያዎች  በአውሮፕላን ማሪፊያው  ከተውን በኋላ ብቻ ነው ቁጥጥራቸው በመጠኑም ቢሆን መላላት የቻለው፡፡”
የፖሊስ መንግስት ቃለመጠይቅ አንዴት አይነት አንደሆነ በቪደኦ ማየት ይቻላል!?
ሂዩማን ራይትስ ዎች በተቃዋሚ ፖለቲካ እስረኞች ወይም መብታቸውን ለማስከበር በሚጠይቁ ዜጎች ላይ በመንግስት ታጣቂ ኃይሎች የሚፈጸመውን የሰብአዊ መብት ረገጣ ዘገባ በማረጋገጥ በየጊዜው ዘገባዎችን እያዘጋጀ ያስቀምጣል፡፡ በhttp://www.blogger.com/blogger.g?blogID=3499323826983623926#editor/target=post;postID=2745001123916359864ዚህ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ በአዲስ አበባ ከተማ የሙስሊሙን አመጽ መርቷል በሚል ውንጀላ ተከሶ የተያዘ ወጣት ግለሰብ ቃለ መጠይቅና የእምነት ቃሉን በቪዲዮ በመቅረጽ ህዝብ እንዲያየው ተደርጓል፡፡ በኢትዮጵያ የሙስሊሙ ህብረተሰብ ከሁለት ዓመት በላይ ጀምሮ መንግስት በኃይማኖታችን ጣልቃ መግባቱን ያቁም በማለት ተቃውሞውን ሲያሰማ ቆይቷል፡፡
ከታወቁ የዜና ምንጮች መረዳት እንደተቻለው በቪዲዮ የተቀረጸው ቃለ መጠይቅ በማዕከላዊ ምርመራ በአንደ ፖሊስ ወይም ደህንነት ባለስልጣን ቢሮ ውስጥ እንደሆነ ይነገራል፡፡ በቃለመጠይቅ መስጫው ክፍል ውስጥ ሌሎች ሰዎች የነበሩ ሲሆን የሚሰማው የዋናው ቃል  ጠያቂ ድምጽ ነበር፣ (የሌላ ሰው ድምጽ መስማማቱን ለመግለጽ ዋናውን ቃለ መጠይቅ አድራጊ ሲያቋርጠው ለተወሰነ ጊዜ ይሰማ ነበር፡፡)

የቃለ መጠይቅ ማድረጊያው ክፍል ባለመስታወትና ባለፋሽን በር ያለው ነው፡፡ በመሰረቱ ላይ ባለ ነጭ ቀለም መጋረጃ ይታያል፡፡ በጣም ውድ የሆኑ ከውጭ ኢምፖርት ተደርገው የገቡ ባለ ረዥም መደገፊያ በቆዳ የተለበዱ የባለስልጣን ወንበሮች እና ግማሹ የቃለ መጠይቅ ማድረጊያ ክፍል በሶፋዎች ተሞልቶ በካሜራ ሌንሱ ይታያል፡፡ ከተጠርጣሪው ጎን የኢትዮጵያ ካርታ ተሰቅሎ ይታያል፡፡ ቃለ መጠይቁ በጨለማው የማዕከላዊ ምርመራ ክፍል ውስጥ አለመደረጉን ያሳያል፡፡ እንደ ውስጥ አዋቂ ምንጮች ከሆነ ቃለ መጠይቁ የተካሄደው በማዕከላዊ ፖሊስ ኮሚሽነሩ ቢሮ ውሰጥ እንደሆነ ይገመታል፡፡

በቪዲዮ ቴፑ እንደሚታየው ተጠርጣሪው ሰው ሁለት እጆቹን በካቴና ታስሮ ለጸሎት እንደሚተጋ ሰው መዳፎቹን ከወዲያ ወዲህ ሲያወራጭ ይታያል፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ለወጣቱ ተጠርጣሪ ዝርዝር ቃለመጠይቅ ሰጠ፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው የሚያስጠላ አዛዣዊ ድምጽ የሚያስተላልፍ መሆኑን ያሳብቅበታል፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ይደረግ እንደነበረው የማስገደድ ዝርዝር ቃለ መጠይቅ ሁኔታ ይታይበት ነበር፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው በፍርሀትና በለሆሳስ ድምጽ የሚናገረውን ተጠርጣሪ ስለእምነቱና ሌሎችም ጉዳዮች በጥያቄ ያዋክበው ነበር፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው በሚያስፈራ መልክ ስለሰለፊያ እምነት ምንነትና ስለእስላም አክራሪነት እንዲሁም በሌሎች ላይ ሰለሚኖረው መልካም አስተሳሰብ አደገኛነት ሲጠይቀው ተስተውሏል፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ተጠርጣሪውን በአሽሙር በመሸንቆጥ ሲያስጨንቀው ታይቷል፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ተጠርጣሪውን የሙስሊም ትምህርት ቤቶችን ሽፋን በማድረግ እሱ እና መሰሎቹ በኢትዮጵያ የእስላም መንግስት ለማቋቋም ጥረት እንደሚያደርጉ ወንጅሎታል፡፡ የተጠርጣሪው ድርጀት የገንዘብ ምንጩ ከየት እንደሆነ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ደጋግሞ በመጠየቅ ሲያባሳጨው ታይቷል፡፡ በቃለ መጠይቅ ሂደቱ ሁሉ ቃለ መጠይቅ አድራጊው በተጠርጣሪው ላይ ሲያፌዝ፣ ንቀት ሲያሳይ፣ ሲቀልድና በንቀት ሲሳለቅ ታይቷል፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ተጠርጣሪው እንዲናገር ዕድሉን ከሰጠ በኋላ ተጠርጣሪው በማስተባበል መናገር ሲጀምር ቃለ መጠይቅ አድራጊው ወዲያውኑ በማቋረጥ ያስቆመዋል፡፡ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ወጣቱ ተጠርጣሪ በተስፋቢስነት በረዥም የባለስልጣን ወንበር ላይ ተቀምጦ ሁለት እጆቹን በካቴና ታስሮ ቃለ መጠይቅ አድራጊውን በአክብሮት ዓይን እያየ በለሆሳስ ቅላጼና

በጉልህ በማይሰማ ድምጽ በሚናገርበት ጊዜ የበላይነት ስሜት ያንጸባርቅበታል፣ ይረብሸዋል፣ እንዲሁም በተለየ መልኩ ያንቋሽሸዋል፡፡
እንደ ውስጥ አዋቂ ምንጮች ከሆነ በቪዲዮው ላይ የተደበቀ ብዙ ነገር አለ፡፡ ለምሳሌ ያህል የተቀረጸው  የቪዲዮ ቃለ መጠይቅ ከመደረጉ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ለመደብደብ ወደ ኋላ በማይሉ ዝቅተኛ የፖሊስ ባለስልጣኖች በማለሳለስና ተገድዶ ላመነው የቪዲዮ ቀረጻ ተባባሪ እንዲሆን በማድረግ ሙሉ ቃለ መጠይቅ ተደርጎለት ነበር፡፡ የቪዲዮ ቀረጻ ቃለ መጠይቁ በሚደመጥበት ጊዜ ሌሎች የፖሊስ አባላትና የሲቪል ሰራተኞች እንዲገኙ ተደርጓል፡፡ እንዲገኙ የተደረገበት ዋና ዓላማም ጉዳዩ ለፍርድ ቤት በሚቀርብበት ጊዜ ተጠርጣሪው ግለሰብ ያለምንም ተጽዕኖ በእራሱ ፈቃድ አምኖ የተናገረው መሆኑን መመስከር እንዲችሉ ለማመቻቸት ነው፡፡


(በቪዲዮ የተቀረጸውን ቃለ መጠይቅ ቅጅ ለተከላካይ ጠበቆችም ሆነ ለፍርድ ቤቱ የተሰጠ ነገር የለም፡፡) ቃለ መጠይቁ የተቀረጸው የፖሊስ ማስፈራሪያነት በሌለበትና ከጣልገብነት ነጻ በሆነ መልኩ በተረጋጋና በጥሩ የንግግር ቅላጼ መሰረት ተደርጎ ነው፡፡ ጥያቄዎቹ በመስክ ላይ እንደሚፈነዳ ደማሚት ተደርገው በዘዴ የተዘጋጁ ናቸው፡፡ ጥያቄ አቅራቢው ተጠርጣሪው የየትኛው ድርጅት አባል እንደሆነ፣ ምን ፍልስፍና እንደሚከተል፣ እነማን ደጋፊዎቹ እንደሆኑ፣ የገንዝብ ምንጫቸው ከየት እንደሆነ፣ የተከሰሰበት ወንጀል ምን እንደሆነና የመሳሰሉት አጠቃላይ ጥያቄዎች ይቀርቡለታል፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች ተጠርጣሪው ድርጊቱን ለመፈጸሙ ሊያሳምን በሚችል መልኩ ተያያዥነት ያላቸው በሚመስል መልኩ ሌሎች ሁለተኛ ዙር ጥያቄዎች ይከተላሉ፡፡ ለምሳሌም ተጠርጣሪውን ለምንድን ነው የዚህ ድርጅት አባል የሆንከው? አባል ሆኖ ምን ሚና እንደተጫወተ እንዲሁም እነዚህን የተወነጀለባቸውን ድርጊቶች ለምን ሪፖርት እንዳላደረገና የመሳሰሉትን ጥያቄዎች ይጠየቃል፡፡ የቪዲዮ ቃለ መጠይቁ ተጠርጣሪው የወንጀል ድርጊቱን መፈጸሙን ለማመኑ ትክክለኛ መረጃና ለእራሱ መስቀያ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡


ዋና የፖሊስ መርማሪዎች ጭካኔና አስገዳጅነት የተሞላበትን በቪዲዮ የተቀረጸ ቃለ መጠይቅ ያለበት የምርመራ ውጤት ማስቀረት አይፈልጉም፡፡ የውስጥ አዋቂ ምንጭች ተጠርጣሪው ወጣት እጆቹን በካቴና ታስሮ በሰጠው ቃለ መጠይቅ ላይ መደነቃቸውን ይገልጻሉ፡፡ እጁን በካቴና ታስሮ ለአንድ ከፍተኛ የፖሊስ ባለስልጣን ቃለመጠይቅ የሚሰጥ ተጠርጣሪ የጥያቄና መልስ ሂደት በቪዲዮ ቴፕ ተቀርጾ ማየት በጣም አስደንጋጭ ከመሆኑም በላይ እንደ አንዳንድ የውስጥ ምንጮች ተጠርጣሪውን ወጣት በካቴና አስሮ ቃለ መጠየቅ ማድረጉ ለምን እንዳስፈለገ ግልጽ እንዳልሆነ ይናገራሉ፡፡ እንዲሁም የቪዲዮ ቀረጻ ቃለ መጠይቁ መንግስት በተቃዋሚ የፖለቲካ ደርጅቶች ላይ የስነ ልቦና ጦርነት በማካሄድና በማስፈራራት ረገድ ጠቀሜታ ያስገኝለታል ተብሎ ይታመናል፡፡ ይህ ሁኔታ ተጠርጣሪዎችን በማስፈራራትና በማሸማቀቅ ለተቃዋሚ ኃይሎችና ለአመጸኞች ማዳከሚያ እንዲሆን ታስቦ የተሰራ ነው፡፡ በጥንካሬና በጽናት የተሞሉ ወጣት የተቃዋሚ ድርጅት መሪዎች በማዕከላዊ የምርመራ ማዕከል መዳፍ ስር ወይም መንጋጋ ከገቡ ፍርሀትና መደናገጥ አንደሚታይባቸው ለሕዝብ ለማሳየት ነው፡፡ ይህ ሁኔታ የተቃዋሚ ድርጀት መሪዎች ማዕከላዊ የምርመራ ማዕከል ከደረሱ እንደሚሰባበሩ፣ እንደሚደቆሱ፣ እንደሚታኘኩና እንደሚበጣጠሱ የማያዳግም መልዕክት ማስተላለፊያ ዘዴ ነው፡፡ እንደ ሂዩማን ራይትስ ዎች ዘገባ ከሆነ ተገዶ ማመን አንዳንድ ጊዜ ግለሰቦች ከእስር ቤት ከወጡ በኋላ ሳይወዱ በግድ መንግስትን እንዲደግፉ የሚደረጉበት ዘዴ ነው፡፡

ይህም ሆኖ በቪዲዮ የተቀረጸውን የቃለ መጠይቅ አድራጊውን ሙሉና የተጠርጣሪውን መብት በመጣስ ለእይታ የበቃውን ድራማ መመልከት “በህግ ከለላ በቁጥጥር ስር የዋሉ ዜጎች በፍርድ ቤት ወንጀለኛነታቸው እስካልተረጋገጠ ድረስ ነጻ ናቸው፣ እንዲሁም ተገደው በእራሳቸው ላይ ምስክርነት አይሰጡም“ የሚለውን ህገመንግስታዊ መብት የጣሰ የማይታመንና አስደንጋጭ ሁኔታ ነው (አንቀጽ 20(3) ፡፡ ቃለ መጠይቅ  አድራጊው የወጣቱን ተጠርጣሪ ህገመንግስታዊ መብት በኮርማ እንደተናደ የሴራሚክ ቁልል ደፍጥጦታል፡፡ ወጣቱ ተጠርጣሪ “ያለመናገር መብት“ እንዳለው በግልጽ የተቀመጠውን ህገመንግስታዊ መብት ቃለ መጠይቅ አድራጊው ከቁብ የቆጠረው  አይመስልም (አንቀጽ 19(2)(5) ፡፡ “በህግ ከለላ በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ያለመናገር መብት አላቸው፡፡ በህግ ከለላ በቁጥጥር ስር የዋሉ ዜጎች ተገደው የእምነት ቃል እንዲሰጡ አይደረግም ተገደው የሰጡትም ቃል ለማስረጃነት ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ በማስገደድ የተገኘ ማንኛውም ማስረጃ በህግ ፊት ተቀባይነት አይኖረውም፡፡” ቃለ መጠይቁ በሚደረግበት ጊዜ የተጠርጣሪው የህግ ጠበቃ እንዲገኝ አለመደረጉ ቃለ መጠይቅ አድራጊውን የሚያሳስበው አይመስልም (አንቀጽ 20(5)፣ አንቀጽ 21(2) ፡፡ “የተከሰሱ ሰዎች የህግ ጠበቃቸው የመጎብኘትና… ከህግ ጠበቃቸው ጋር የመመካከር መብት አላቸው፡፡“  “ተጠርጥሮ በህግ ከለላ ጥላ ስር የዋለው ተጠርጣሪ ስለቀረበበት ክስ አስቀድሞ በቃለ መጠይቅ አድራጊው አልተገለጸለትም፡፡“ አንቀጽ 20(2) “

የተከሰሱ ሰዎች ስለቀረበባቸው ክስ ዝርዝር መረጃ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀና ይህም በጽሁፍ ሊደርሳቸው ይገባል፡፡“
ቃለ መጠይቅ አድራጊው ተጠርጣሪውን ከየትኛው የእስልምና እምነት ክፍል እንደሆነ በማስፈራራት መረጃ ለማግኘት ሞክሯል፣ ለማስረዳትም ጥረት አድርጓል፣ አክራሪነት የየትኛው የእስልምና አስተምህሮ እንደሆነና ተጠርጣሪው ይህንን አውግዞ መንግስት የሚፈልገውን እንዲመርጥ በመጠየቅ የተጠርጣሪውን መብት ደፍጥጦታል፡፡ አንቀጽ 27(1)(3) “እያንዳንዱ ሰው የራሱ የእምነት ነጻነት አለው… ይህ መብት ግለሰቡ የመረጠውን ኃይማኖት በግሉ ወይም ከህብረተሰቡ ጋር በጋራ የመከተልና የማራመድ መብትን ጭምር ያጠቃልላል… (3) ማንም የመረጠውን የራሱን እምነት ለማራመድ የሚያግደው ወይም የሚከለክለው የለም፡፡“ ቃለ መጠይቅ አድራጊው ለተጠርጣሪው ስለኃይማኖት እንቅስቃሴውና ስለእምነት ምርጫው ሲጠይቅ “ተጠርጣሪው በግል ወይም ከሌሎች ጋር በጋራ በመሆን የመሰብሰብ፣ የጦር መሳሪያ ሳይዙ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግና አቤቱታ የማቅረብ መብት” (አንቀጽ 30(1) እንዳለው የተረዳ አይመስልም፡፡ በአጭሩ ቃለ መጠይቅ አድራጊው የተጠርጣሪውን መብት የደፈጠጠው ህገመንግስቱ ያጎናጸፈውን የኢትዮጵያን ህገመንገስት በመጣስ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ ፈርማ የተቀበለቻቸውን ልዩ ልዩ ዓለም አቀፍ ደንቦችን በመናድ ጭምር ነው፡፡

ጥፋተኝነትን ለመከላከል የአሜሪካ ህገመንግስት 5ኛ ማሻሻያ
ጥፋተኝነትን መከላከል ወይም ያለመናገር መብት የአሜሪካ ህገ መንግስት ለዜጎቹ ያጎናጸፋቸው ዋነኛ የመብት ስብስቦች ናቸው፡፡ ማንም ሰው “በማንኛውም የወንጀል ጉዳይ ተገዶ ምስክርነት እንዲሰጥ አይደረግም“ በማለት አምስተኛው የአሜሪካ ህገ መንግስት ማሻሻያ ይደነግጋል፡፡ ከእንግሊዝ ተሰደው አሜሪካንን በቅኝ ግዛትነት የያዟት የስነምግባር ሰዎች ናቸው ይህንን የተገበሩት፡፡ ምክንያቱም በእምነታቸው ሰዎች ሲጠየቁ ዝም የማለት ወይም በጌቶቻቸው ስቃይ ተገድደው መልስ ያለመስጠት መብት እንዳላቸው የጸና እምነት ስለነበራቸው ነው፡፡  የበላይ ጠያቂ ጌቶች ብዙውን ጊዜ ደጋጎቹን የእምነት ሰዎች የያዙት እምነት ምን እንደሆነ እንዲያምኑ ያስገድዷቸውና ያሰቃዩአቸው ነበር፡፡ ዝም ካሉና ካልተናገሩ ጥፋተኛ ብለው ይፈርጇቸው ነበር፡፡ የእንግሊዝ ህግ በ1600ዎቹ አጋማሽ ጥፋተኝነትን የመከላከል መብት ለዜጎቹ አጎናጽፏል፡፡

ይህ እራስን ከጥፋተኝነት የመከላከል የተቀደሰ መብት የአሜሪካ የወንጀል መከላከል ህግ መሰረት ነው – ማንም የተከሰሰ ሰው ጥፋተኝነቱ ባስተማማኝ ሁኔታ ከጥርጣሬ ባለፈ መልኩ በመንግስት እስካልተረጋገጠ ድረስ ነጻ ነው፡፡ ጥፋተኛ መሆን አለመሆኑን የማረጋገጡ ተግባር ደግሞ የመንግስት፣ የአቃቢያን ህግና የፖሊስ ነው፡፡ የተከሰሰን ሰው ጥፋተኝነት ለማረጋጥ የተከሰሰው ግለሰብ ምንም ነገር ማድረግ የለበትም፣ በተለይም ከፖሊስ ወይም ከአቃቤ ህግ ጋር መነጋገር ወይም መተባበር ግዴታ የለበትም፡፡ የአሜሪካ ኮንግረስ፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንትም ሆነ የአካባቢ ፖሊስ የአሜሪካንን ዜጋ በማስገደድ ለጥፋተኝነታቸው ማስረጃ የሚሆኑ መግለጫዎችን እንዲሰጥ/እንዳይሰጥ  ወይም እንዲያምን/እንዳያምን ማድረግ አይችሉም፡፡

የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርደ ቤት የፖሊስን አስገዳጂ የምርመራ ቃለ መጠይቅ ተግባር ያቆመው እ.ኤ.አ. በ1966 ነው፡፡ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ “በፖሊስ ምርመራ ጊዜ የህግ መብት ማስጠንቀቂያ“ ለተባለ ቀላል የአሰራር ሂደት ኃላፊነት ሰጥቷል፡፡ በተግባር ሲታይ ይህ የፖሊስ ምርመራ የህግ መብት ፖሊስ ምርመራ ሊያደርግ በሚፈልግበት ጊዜ ተጠርጣሪውን/ዋን በቢሮው ወይም የተጠርጣሪውን/ዋን ነጻነት ሊያውክ በማይችል ሁኔታ መሆን እንዳለበት፣ ተከሳሹ/ሿ ዝም የማለት መብት እንዳላቸው፣ በተጠርጣሪው/ዋ የተሰጠው ምስክርነት ለተጠርጣሪው/ዋ ማስረጃነት ሊውል እንደሚችል፣ተጠርጣሪው/ዋ ከመጠየቁ/ቋ በፊት ከህግ አማካሪው/ዋ ጋር የመምከር መብት እንዳለው/ላት እና ተጠርጣሪው/ዋ የህግ ጠበቃ ለማቆም አቅም ከሌለው/ላት መንግስት ምርመራ ከመጀመሩ በፊት ጠበቃ እንደሚያቆም በግልጽ ያስቀምጣል፡፡ ሆኖም ግን ድርጊቱ ሆን ተብሎ በማወቅ የተፈጸመ ከሆነ፣ ወይም ከስለላ ስራ ጋር የተያያዘ ከሆነ፣ ወይም አንድን ዓላማ ለማሳካት መሰረት አድርጎ የተፈጸመ ከሆነ ወይም በፖሊስ ህገወጥ የምርመራ ዘዴ የተገኘ መረጃ ከሆነ እራስን ከጥፋተኝነት የመከላከል መብት ወይም የህግ የምክር አግልግሎት የማግኘት መብትን ያስነሳል፡፡ የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይህን “ሚራንዳህ ወይም በፖሊስ ምርመራ ጊዜ የህግ መብት በቀን ተቀን የፖሊስ ምርመራ ተግባራት ሁሉ እንዲካተት አውጇል፣ ማስጠንቀቂያዎቹም አገር አቀፋዊ ባህል ሆነው እስኪሰርጹ ድረስ ይሰራል”፡፡


በአሜሪካ ህገ መንግስት አምስተኛ ማሻሻያ የተሰጠውን እራስን ከጥፋተኝነት የመከላከል መብት መከላከል እንድችል የህግ ባለሙያነቴ የሰጠኝ መብት በኩራት እንድሞላ አድል ደርሶኛል፡፡ እ.ኤ.አ. በ1998 በህዝብና በፒቪ መካከል በነበረው ጉዳይ የሚራንዳህ የህግ ስርዓት ታስቦበትና ሆን ተብሎ የምስክርነት ማስረጃው (ጥፋተኝነትን አስገደድዶ መቀበል፣ በግዳጅ ማሳመን) በመጣሱ በካሊፎርኒያ ግዛት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርቤ ሽንጤን ገትሬ በመከራከር ማስቀየር በመቻሌ ልዩ ክብርና ሞገስ ይሰማኛል፡፡ በዚያን ወቅት በካሊፎርኒያ ግዛት በሚገኙ የፖሊስ መምሪያዎች ተጠርጣሪዎች በምርመራ ጊዜ ያለመናገርና የህግ ባለሙያ የማናገር መብት እንዳላቸው እየታወቀ ፖሊስ አፋጥጦ በመጠየቅ መረጃን የማግኘት ጥረቱ በጊዜው በነበረው አሰራር ተቀባይነት ነበረው፡፡ ይህ በተወሰኑ የፖሊስና አቃብያነ ህጎች ክልል ወስጥ ይደረግ የነበረው ህገወጥ የአጠያየቅ ስርዓት “ከሚራንዳህ ህግ ውጭ” በመባል ይታወቅ ነበር፡፡
በካሊፎርኒያ ግዛት በፒቪ ፍርድ ቤት ውሳኔ መሰረት “ከሚራንዳህ ምርመራ ውጭ“ የሚደረግ የምርመራ አሰራር በፍፁም አንዲቆም ተደረገ፡፡ እ.ኤ.አ. በ2000 ዘጠነኛው የተዘዋዋሪ ችሎት በሲኤሲጀ እና በሳንታ ሞኒካ ከተማ ተካሂዶ ተጠርጣሪዎች በምርመራ ጊዜ ያለመናገር መብት እንዳላቸው እየታወቀ ይህንን ጥሰው ከሚራንዳህ የምርመራ ህግ ውጭ አስገድዶ ለማሳመን እና ጥፋተኝነትን እንዲቀበሉ ብለው የሚፈጽሙ ፖሊሶች በህገ መንግስቱና በሲቪል ህዝቡ ላይ ለሚያደርሱት ጉዳት በግል ተጠያቂና ተከሳሽ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል፡፡

በማስገደድና በማሰቃየት የተገኘ የእምነት ቃል ፍትሀዊም ተዓማኒነትም የለውም
በወንጀል መከላከል ህግ ተጠርጣሪውን/ዋን አስገድዶ በማሳመን ጥፋተኛ በማድረግ የተገኘ መረጃን ያህል ትኩረትን የሚስብ ነገር የለም፡፡ ፖሊስ ምርመራ የሚያደርግበት ዋና ዓላማ እውነታው ላይ ለመድረስ ወይም ተጠርጣሪው ነጻ መሆኑን ለማረጋገጥ አይደለም፡፡ ብቸኛውና ዋናው ዓላማ የጥፋተኝነት መግለጫዎችን እና የእምነት ቃል ከተጠርጣሪው አንደበት ለመስማትና ይህንን መሰረት በማድረግ በተከሳሹ/ሿ ላይ ክስ ለመመስረት እንዲቻል ነው፡፡ በማስገደድ የፖሊስ ምርመራ ሂደት ጊዜ ተጠርጣሪው ከጥፋተኝነት ነጻ መሆኑን በራሱ አንደበት መግለጽ ይጠበቅበታል፣ ወይም ደግሞ ጥፋተኛ ተብሎ እንዲወሰንበት መንግስትን በማገዝ መተባበር ይጠበቅበታል፡፡ “የፖሊስ የበላይነት” በተንሰራፋበት አካባቢ እራስን ጥፋተኛ አድርጎ ማቅረብ ሜዳውን ለእብሪተኛና ለመሰሪ ፖሊሶች ምርመራ ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ዜጎችን ለፍትህ እጦት ሰለባ ያደርጋል፡፡


የተጠርጣሪው ወይም የተከሳሹ በፖሊስ ምርመራ ሂደት ዝም የማለት መብት የጥፋተኝነትና የቅጣት ሰለባ ለማድረግ ከሚደረገው ጥረት አንጻር ብዙ አሳማኝ ምክንያቶች አሉ፡፡ ዋናው ጠቃሚ ነገር ፍትሀዊነት ነው፡፡ በሙያው የሰለጠነ የምርመራ ፖሊስ የህግ ጥሰት ፈጽሟል ባለው ተጠርጣሪ ዜጋ ላይ ጥያቄዎችን እንዲያቀርብ በመፍቀድ የግዳጅ የእምነት ቃል ማግኘት በምንም መልኩ ፍተሀዊነትን አያሳይም፡፡ የማስገደድ የምርመራ ዘዴ ፍትሀዊነት በጎደለው መልኩ ሕገመንግስታዊ የማስረጃ ማቅረብን ግዴታ ከመንግስት ከሳሽ አጅ ወደ ተጠርጣሪው እንዲዞር ያደርጋል፡፡ ተጠርጣሪው ፍትህን በአግባቡ ማግኘት እንዲችል ከተፈለገ በፖሊስ የምርመራ ሂደት ጊዜ ተጠርጣሪው የምክር አግልግሎት እንዲያገኝ የህግ ባለሙያ እንዲያገኝ የማድረጉ ሂደት ጠቃሚነቱ የጎላ ነው፡፡ የተጠርጣሪውን የህግ ጉዳይ ፍሬ ነገሩን የተጠርጣሪው የህግ አማካሪ ሳያየው ተጠርጣሪውን ወይም ተከሳሹን በፖሊስ እንዲመረመር ማስገደድ ተገቢነት የለውም፡፡ ለማንኛውም የምርመራ ጥያቄ ተጠርጣሪው ምን መልስ መስጠት እንዳለበትና መልስ መስጠት የሌለባቸውን ጉዳዮች  የህግ ባለሙያው ካጠናው በኋላ  የተጠርጣሪው የህግ አማካሪ መንግስት ምን መረጃ እንደሚፈልግና ምን መከላከያ ማስረጃዎች እንዳሉ ማወቅ አለበት፡፡


በማሰቃየት ወይም ማንኛውንም የሰብአዊ መብት ረገጣ ዘዴዎች በመጠቀም የተገኘ የእምነት ቃል በምንም ዓይነት ሁኔታ አስተማማኝ መረጃ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ተጠርጣሪዎች በመርማሪ ፖሊሶች የሚደርስባቸውን የአካልና የአዕምሮ ስነ ልቦና ስቃይ ለማቆም ሲሉ ያልሰሩትን ነገር እንደሰሩ አድርገው የእምነት ቃል ሊሰጡ ይችላሉ፡፡ ምግብ፣ ውኃና የመኝታ አገልግሎት የተነፈጉ ተጠርጣሪዎች ግራ በመጋባትና ስቃዩን በማስቀረት መሰረታዊ አገልግሎቶችን ለማግኘት ሲሉ የእምነት ቃል ሊሰጡ ይችላሉ፡፡ ነጻ የሆኑ ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ምርመራ ጊዜ ሲጠየቁ ከክሱ ነጻ የሚያወጣቸው እየመሰላቸው ስለእውነት ብቻ ይናገራሉ፡፡ በመሰሪ ፖሊሶች የሚዘረጉላቸውን አሽክላዎች አይገነዘቡም፡፡ እውነቱን መናገር ነጻ የሚያደርጋቸው ይመስላቸዋል፣ ሆኖም ግን ብዙውን ጊዜ እውነታው በተቃራኒው በሰለጠኑ የፖሊስ መርማሪዎች ተጠምዝዞና ተፐውዞ ተጠርጣሪውን ለማዳካም ሲባል ፖሊስ አደናጋሪ ጥያቄዎችን በመጠየቅ፣ በማስፈራራት፣ በመዛትና በማታለል ዓላማውን ለማሳካት ጥረት ያደርጋል፡፡ ነጻ የሆኑ ሰዎች የማያቋርጥ ለሰዓታት የዘለቀ የፖሊስ ምርመራ ከተደረገ በኋላ ያልሰሩትን ወንጀል እንደሰሩ (የሀሰት የእምነት ቃል) የሚያያረጋግጡ ብዙ ማህበራዊና ሳይንሳዊ ጥናቶች አሉ፡፡ በፖሊስ ምርመራ ጊዜ የተጠርጣሪው ዝምታ በዓለም ላይ ከወርቅ፣ ፕላቲኒየም፣ የተከበረ ድንጋይ ወይም አልማዝ የበለጠ ዋጋ አለው፡፡


ማስመሰል ለምን? ጨካኔንና ተያቂ አልባነትን መፍጠር
በ15ኛው ክፍለ ዘመን በእንግሊዝ አገር በተራ ፍርድ ቤቶች ሊከሰሱ የማይችሉና በጣም ታዋቂ የሆኑ ሰዎችን ጉዳይ የሚያይ ተጠያቂነት የሌለው ፍርድ ቤት (በፍርድ ቤቱ ጣሪያ ላይ የኮከብ ምልክት ያለበት) ተመሰረተ፡፡ ይህ ፍርድ ቤት በሚስጥርና የህግ ሂደትን ሳይከተል ምስክሮቸን ሳይሰማ ብይን ይሰጥ ነበር፡፡ በመጨረሻም ንጉሱ ይህን ተጠያቂነት የሌለው ፍርድ ቤት ተፎካካሪያቸውን፣ ተቃዋሚዎቻቸውን እና ትችት የሚያቀርቡባቸውን አካላት ጸጥ ለማድረግና ለማስወገድ ሲሉ ወደ ማጥቂያ ህጋዊ መሳሪያነት አሸጋገሩት፡፡ ገዥው የኢትዮጵያ መንግስትም እንደዚሁ በተመሳሳይ መልኩ የራሱን ተጠያቂ አልባ የፔንታጎን ቅርጽ ያለው ፍርድ ቤት በማቋቋምና በጣራው ላይ የኮከብ ምልክት ያለበትን ባንዲራ በመስቀል ስራውን በመስራት ላይ ይገኛል፡፡


ህግ የማያከብር መንግስት የማስገደድ እምነት፣ ለህግ ንቀትን የሚፈለፍል ገዥ
የራሱን ህገመንግስት መረን በለቀቀ አኳኋን የሚደፈጥጠውን አገዛዝ ሁኔታ ሁልጊዜ ባሰብኩ ቁጥር እንቆቅልሽ ይሆንብኛል፡፡ ሁልጊዜ ህገመንግስታችን እየተባለ በመንግስት መሪዎች የሚለፈፈው እርባናየለሽ ዲስኩር ከማሳቁም በላይ ምንም እውቀቱ ሳይኖረው ከቅዳሳን መጽሐፍት እየጠቀሰ የሚያነበንበውን የኃይማኖት ደቀመዝሙር እና  ምን እንደሚልና ምን እንደሚያደርግ ትርጉም ያለው እውቀት ሳይኖረው በዘልማድ ባህላዊ ባላትን ለማክበር ሽርጉድ የሚለውን ባተሌ እንዳስታውስ ያደርገኛል፡፡ “ሰይጣን ለዓላማው ከመጽሐፍ ቅዱስ ይጠቅሳል“ የሚለውን የሸክስፒርን ስንኝ እንዳስታውስም ያደርገኛል፡፡ የስርዓቱ ገዥዎች ህገመንግስቱን ከአደጋና ከተቃዋሚዎች ጥቃት ለመጠበቅ ከነፋስ የፈጠኑ ናቸው፣ የራሳቸውን ህገመንግስት እራሳቸው በመጣስ ዋጋውን እንዲሚያሳንሱት በውል የተረዱት አይመስልም፡፡ ለዓመታት ደጋግሜ እንደተናገርኩት ለኢትዮጵያ መንግስት መሪዎች ስለህገ መንግስት ወይም የህግ የበላይነትን መስበክ ለተሰበሰቡ አረማውያን (አህዛብ) መጽሐፍ ቅዱስን እንደመስበክ ወይም በጥቁረር ባልጩት ድንጋይ ላይ ውኃ እንደማፍሰስ ይቆጠራል፡፡ በቅርቡ የወጣው የሂዩማን ራይትስ ዎች ዘገባ ገዥው ስርዓት ስለ የህግ የበላይነት ያለውን ጥልቅ ንቀት በጉልህ ያሳያል፡፡


በአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሚገኙ ታላላቅ የህግ ዳኞች አንዱ የሆኑት ሌውስ ብራንዴስ እንዳመለከቱት “ህግ ባለበት መንግስት አገር መንግስት ጥንቃቄ በተመላበት ሁኔታ የህግ ጥበቃ ካላደረግ የመንግስት ህልውና አደጋ ውስጥ ይወድቃል፡፡ መንግስታችን ጠንካራና በየትም ቦታ የሚገኝ መምህር ነው፡፡ ለጥሩም ሆነ ለመጥፎ ነገር እራሱን ምሳሌ አድርጎ ለህዝቡ ያስተምራል፡፡  ወንጅል ተላላፊ በሽታ ነው፡፡ መንግስት እራሱ ህግ የሚጥስ ከሆነ ለህግ ያለውን ንቀት ይፈለፍላል፣ እያንዳንዱ ዜጋ እስከ እራሱ ድረስ ህግ እንዲጥስ ይጋብዘዋል፣ ስርዓተ አልበኝነት እንዲነግስ ይገፋፋል፡፡ የወንጀል ህግን ከማስተዳደር አንጻር ዓላማው ፍጻሜውን ሊያሳምር ይገባል፡፡ የግል ወንጀለኛን ለመዳኘት ሲል መንግስት እራሱ ወንጀልን የሚፈጽም ከሆነ አደገኛ በቀልተኝነት ይሆናል፡፡“ ብራንዴስ “በመንግስት በኩል የግል የስልክ መስመሮችን በመጥለፍ የስለላ ስራ በማካሄድ የእራስን የጥፋተኝነት መረጃ ለማቅረብ የሚደረግ አሰራር ህገወጥ ነው“ በማለት ሀሳባቸውን ቋጭተዋል፡፡

ገዥው አስተዳደር ህግን የሚጥስ ከሆነ ምን መደረግ አለበት? ህገመንግስት ደፍጣጭ ሲሆን? ገዥው አስተዳደር ለህግ የማይገዛ ወንበዴ ከሆነ ምን መደረግ አለበት? ህግን የማያከብርና የሚደፈጥጥ ገዥ አስተዳደር ህግን በሚያከብር መንግስት መተካት አለበት፡፡ በኢትዮጵያ ያለው ገዥ መንግስት ይቃወሙኛል የሚላቸውን ከህግ ውጭ እያስገደደና እያሰቃየ በማሳመን የሚያገኘው የእምነት ቃል ሳያውቀውና ሳይገነዘበው ቀስ በቀስ እራሱ ህግ አልባ ለመሆኑ የእምነት ቃል መስጠቱን ይመሰክርበታል፡፡
“ጤናማ ሰው ሌሎቹን አያሰቃይም- በአጠቃላይ ሲሰቃዩ የነበሩ  ወደ  አሰቃይነት ይቀየራሉ፡፡”    ካርል ጁንግ

Reshuffles within the ENDF የሰሜን ዕዝና የአየር ኃይል ዋና አዛዦች በሌሎች ተተኩ

The Ethiopian National Defense Force (ENDF) has reshuffled at least two of its long serving top commanders. Both commanders were former gurriella fighters and current members of the core member party of the ruling Front, EPRDF, the Tigre People’s Liberation Front (TPLF). According to the Addis Abeba based Amharic biweekly, Reporter, Lieutenant General Se’are Mekonen, Commander of the Northern Command since 1998 and Major General Mola Hailemariam, Head of the Ethiopian Air Force, have both been removed from their posts and ”brought in to the center for a better appointment and responsibilities”. Major General Yohannes Woldegiorgis, who has been heading the Ethiopian force in Somalia, has now become the Head of the Northern Command replacing Se’are. Mola was replaced by Major General Adem Mohammed. All the
appointees come from the same Front, TPLF. Other reshuffles and reappointment have also been made. -የፓርላማው አባል የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕግ አማካሪ ሆኑ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አቅራቢነትና በፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ አማካይነት የጄኔራል መኮንኖች ሹመት ከተካሄደ በኋላ፣ በመከላከያ ሠራዊቱ አመራሮች ላይ የኃላፊነት ሽግሽግ ተካሄደ፡፡ በሽግሽጉ መሠረት ኤርትራ ኢትዮጵያን ከወረረች ጀምሮ የሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ታዋቂው ሌተና ጄኔራል ሰአረ መኮንን በተሻለ ኃላፊነት ወደ ማዕከል እንዲመለሱ መደረጉን ምንጮች ገልጸዋል፡፡ በሰሜን የአገሪቱ ክፍል በተለይም የኤርትራን ወታደራዊ እንቅስቃሴ የመከታተልና የመመከት ኃላፊነት በተሰጠው የመከላከያ ሠራዊቱ የሰሜን ዕዝ አወቃቀር ላይ ማሻሻያ መደረጉን ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ በተደረገው ማሻሻያ መሠረት የሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ የነበሩት ሌተና ጄኔራል ሰአረ ወደ ማዕከል እንዲመለሱ ሲደረግ፣ በምትካቸው ሜጀር ጄኔራል ዮሐንስ ወልደ ጊዮርጊስ ተሹመዋል፡፡ ሶማሊያ የዘመተውን ሠራዊት የመሩና በተለያዩ ኃላፊነቶች የሠሩ መሆኑ ታውቋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ በነበሩት ሜጀር ጄኔራል ሞላ ኃይለ ማርያም ምትክ ሜጀር ጄኔራል አደም መሐመድ መተካታቸውን ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ሜጀር ጄኔራል አደም በአየር ኃይል አብራሪነት ያገለገሉ ሲሆን፣ በመከላከያ ሠራዊት የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ፣ እስከ ቅርብ ጊዜ ደግሞ ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በሚወዛገቡባት የአቢዬ ግዛት የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ኃይል ምክትል አዛዥ የነበሩ መሆናቸውን ምንጮች ገልጸዋል፡፡ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሌሎች ጄኔራል መኮንኖች ኃላፊነቶች ላይም ሽግሽግ ማድረጉን የገለጹት ምንጮች፣ ከአየር ኃይል አዛዥነታቸው የተነሱት ሜጀር ጄኔራል ሞላ እንደ ሌተና ጄኔራል ሰአረ ወደ ማዕከል ለከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት መሾማቸውን ምንጮች አስረድተዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት የተደረገው ሙከራ አልተሳካም፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ላለፉት አሥር ዓመታት በላይና በአሁኑ ወቅትም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ፣ የጠቅላይ ማኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የሕግና ፍትሕ አስተዳደር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ በመሆን ተሹመዋል፡፡ አቶ አስመላሽ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ግንባር ቀደም የሥራ ኃላፊነት በሆነው የሕግ ማውጣት ተግባር በስተጀርባ ቁልፍ ከሚባሉት ግለሰቦች መካከል በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ባገኙት የሕዝብ ውክልና ባሳለፏቸው በርካታ ዓመታት የምክር ቤቱ የሕግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ በመሆን እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡ የሚመሩት ቋሚ ኮሚቴ ለፓርላማው የሚቀርቡ ረቂቅ ሕጐችን በተለይም ሕግና አስተዳደርን የተመለከቱትን በዋናነት የሚመለከት ሲሆን፣ የአገሪቱ የሕግና የፍትሕ ሥርዓት የሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማትንም የመከታተልና የመቆጣጠር ኃላፊነት አለው፡፡ በቅርቡ በአቅም ማነስ ምክንያት ከኃላፊነት የተነሱት የፍትሕ ሚኒስትሩ አቶ ብርሃን ኃይሉ ከመሰናበታቸው አንድ ቀን በፊት ለፓርላማው ያቀረቡትን ሪፖርት በመተቸትና የሚኒስቴሩን ጉድለቶች በማስረዳት እንዲያስተካክሉ አቶ አስመላሽ መመርያ መስጠታቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ethiopianreporter