Thursday, November 21, 2013

የወያኔ መንግስት በአሁኑ ወቅት ለወገኑ ካልደረሰ ምን መንግስት ነው
አንድ መንግስት አንዲትን ሀገር እየመርው ነው ካለይ አለውልህ ማአለት አለበት
የኢትዮጵያ መንግስት ተጠራነቱን ለማነው የኢትዮጵያ ባለስልጣናት የህዝቡን ችግር እና ሱቄቃ ክመስማት ጀሮ ዳባ ልበስ ብሉ > የኢትዮጵያዊች በተለያዩ ሀገር የሚደርስባቸውን ስቃይ እና ግድያ በሴቶች ላይ አስገድዱ መድፈር ለሚደርባቸው ስቃይ እና መከራ ለሚደርስባቸው ችግር የ ሳውዲ መንግስት ብቻ ስይሆን የኢትዮጵያ መንግስት ተጠያቅ ነው

Ethiopians protest in Aotea Square

November 21, 2013The New Zeland Herald
New Zealand outside the Saudi Arabian Consulate in Auckland
Teklay Zinaw protests alongside fellow Ethiopians in New Zealand outside the Saudi Arabian Consulate in Auckland denouncing Saudi Arabian crimes against their people. Photo / Richard Robinson
About 100 Ethiopians gathered in Auckland’s Aotea Square this afternoon for a lunchtime rally to protest against Saudi Arabian “crimes” against Ethiopians.

Saudi authorities last week began a clampdown on illegal migrant workers which led to clashes in its capital, Riyadh, where at least five people have been killed.



“Ethiopians in Auckland hereby demand the immediate halt of the barbaric act in general, the killings, the gang-rape and mistreatment,” a statement distributed at the protest said.
“We are shocked by the atrocities, cruelty, killings, rape and beatings of Ethiopian immigrants by Saudi security forces and police-backed thugs called shebab.”

Ethiopia’s Foreign Affairs Minister Tedros Adhanom said he had information that three Ethiopian citizens had been killed in the clashes.

But Saudi authorities said three Saudis were among the dead, along with two foreign nationals.
The Auckland protest was part of rallies held worldwide against the attacks, with demonstrations in Switzerland, the UK, Norway and the US.

ETHIOPIANS COME IN UNISON AGAINST MURDERERS AND RAPISTS OF SAUDI ARABIA

November 19, 2013London, by Wondimu Mekonnen
Ethiopians are protesting in thousands against the ongoing murder
Ethiopians are protesting in thousands against the ongoing murder of our men and gang rape of our women, incarceration of our brothers and sisters in subhuman and degrading conditions by Saudi authorities throughout the main cities of the world. London is not an exception, except that the turnout has not been witnessed anywhere in the world! Hundreds of metropolitan police in yellow reflective force failed to contain thousands of protesters, therefore a special force in black, armed to the teeth in riot gears, took over to manage the crowed and protect the Embassy of Saudi Arabia from angry and outraged Ethiopians.

ዓለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በሳኡዲ አረቢያ

ዓለምአቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በሳኡዲ አረቢያ
Global Alliance for the Rights of Ethiopians in Saudi Arabia

ህዳር 6 ቀን 2006 ዓ.ም.

አስቸኳይ መግለጫ

በቅርቡ፤ በተከታታይና በሚዘገንን ደረጃ በሳውዲ አረቢያ በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚካሄደውን እልቂት ለማስቆም ብሄራዊግብረ ኃይል እአ በ November 12, 2013 በተደረገ አስቸኳይ ስብሰባ ተመሰርቷል። 

ዜና ዘገባ (ፍኖተ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ አንድነት ድምጽ)

eprp
http://www.finote.org/Finot20_11_2013.mp3
EPRP.com

Wednesday, November 20, 2013

Selam Dear DCESON Members and Freedom lover Ethiopians! We happily inform you that our DCESON Bergen branch has organized a public meeting on December 14, 2013 with guests from Ginbot7 movement for Justice, Freedom and Democracy high official, Dr. Tadesse Biru and our Democratic Change in Ethiopia Support Organization member, Dr. Mulualem Adam. DCESON main office appreciates the commitments and initiations which are done by Bergen Branch for such the first time public meeting there. Therefore, DCESON would like to inform its members and supporters to mobilize and organize Ethiopians to attend this meeting. With regards DCESON Selam Dear DCESON Members and Freedom lover Ethiopians! We happily inform you that our DCESON Bergen branch has organized a public meeting on December 14, 20...See More

Selam Dear DCESON Members and Freedom lover Ethiopians! We happily inform you that our DCESON Bergen branch has organized a public meeting on December 14, 20...See More

አሳዛኝ ዜና እህታችን ፍርዶስ በ ዶ/ር ሽፈራዉ የድህንነት ሀይሎች በደርሰባት የ ኤሌክትሪክ ሾክ እና ድብደባ ከዚህ አልም በ ሞት ተለየች

አሳዛኝ ዜና እህታችን ፍርዶስ በ ዶ/ር ሽፈራዉ የድህንነት ሀይሎች በደርሰባት የ ኤሌክትሪክ ሾክ እና ድብደባ ከዚህ አልም በ ሞት ተለየችአሳዛኝ የግፍ ዜና ኢናሊላሂወኢና ኢለይሂ ራጂኡን በሴት ሙስሊሞች ላይ የሚደረሰዉ ግፍና መከራ እንደቀጠለ ነዉ:: ይህም የግፍ ዜና ምንጮቻችን እንደዘገቡልን እናቀርበዎል:: ጉዳዩ እንደሚከተለዉ ነዉ በቅርቡ የፌደራል ጉዳዮች ከየክፍለ ከተማዉ የተመረጡ ሰዎችን በመጥራት ስብሰባ አካሂዶ ነበር:: በዚህም ስብሰባ ላይ ከኮልፌ ክ/ከተማ ሶስት ሰዎች የተሳተፍ ሲሆን ሁለት ወንድ እና አንዲት ሴት ይገኙበታል::

Tuesday, November 19, 2013

በመጪው ህዳር 15 ለሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ሁሉም ኢትዮዽያ ጥቁር ጨርቅ በማሰር ብሶቱን ባደባባይ የሚያሰማበትን ቀን 2013 Great Ethiopian Run

ያሳዝናል፤ ያስለቅሳል፤ያቃጥላል!!! Prof. Mesfin Wolde-mariam

ያሳዝናል፤ ያስለቅሳል፤ያቃጥላል!!!
Prof. Mesfin Wolde-mariam
ኢትዮጵያውያን በገዛ አገራቸው መብቶቻቸውን ለማስከበርና የዕለት እንጀራቸውን ማግኘት ስለተሳናቸው፣ ሰብአዊ ክብራቸውና ኩራታቸው በአገራቸው ስለተገፈፈባቸው በምኞት እየተነዱ ሰብአዊ መብታቸውን፣ ክብራቸውንና ኩራታቸውን ሊያስከብሩ ወደማይችሉበት ይሰደዳሉ፤ መብቶቻቸውን ለማስጠበቅ በአገራቸው እየታገሉ ከመሰቃየት ይልቅ በውጭ አገር ውርደትን ተሸክሞ ለመክበር ይመርጣሉ፤ ሳይሆንላቸው ቀርቶ ተዋርደው ሲመለሱ የሚጠብቃቸው ያው ትተውት የሄዱት የጭቆና ሥርዓት ነው፤ በሳኡዲም ሆነ በሌሎች አገሮች በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰው ስቃይና መከራ በአጠቃላይ በሰዎች ላይ እንደደረሰ ስቃይና መከራ ስንመለከተው ያሳዝናል፤ ያስለቅሳል፤ ሰው በሰው ላይ ይህንን ያህል ጭካኔ ማሳየቱ ያቃጥላል፤ ግን በኢትዮጵያዊ ዓይን ስናየው በሳኡዲ የተደረገው እዚሁ እኛው በእኛው ላይ የምናደርሰው ይብሳል እንጂ አያንስም፤ ስሜታችን እንድናስብ ካላደረገን ከውስጥም ከውጭም የጥቃት ሰለባዎች መሆናችን ይቀጥላል፡፡

ለመላዉ ኢትዮጲያዊያን፡- ከሰማያዊ ፓርቲ የተላለፈ ጥሪ.. በታላቁ ሩጫ ላይ ሀዘናችንን እንግለፅ!

ለመላዉ ኢትዮጲያዊያን፡- ከሰማያዊ ፓርቲ የተላለፈ ጥሪበሳዑዲ ለሚሞቱና ለሚንገላቱ ወገኖቻችን ያለንን ተቆርቋሪነትአሁንም ተጠናክሮ መቀጠል አለበት፡፡ ሰሞኑን በአዲስ አበባዉሰልፍ የተፈፀመዉን መንግስታዊ ሽብር ሁላችንም በሀዘንአልፈነዋል፡፡ ነገር ግን ለብሔራዊ ቡድናችን ያደረግነዉ ጥሪበቸልተኝነት መታለፉ ፣ በሀይማኖት ተቋማትም የሚፈለገዉን ያህል ጥሪዉን ባለመቀበላቸዉ የዘንን ቢሆንም ህዝቡን ከጎናችንበማቆም የደረሰበትን ነገር ሁሉ በፅናት መቀበሉ አኩርቶናል፡፡ በቀጣይነትም የተለያዩ ስራዎችን ለመስራት ታስቧል፡፡ ከነዚህ ዉስጥ በመጪዉ እሁድ ህዳር 15 ቀን በአዲስ አበባ በሚካሄደዉ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጲያ ላይ የምንሳተፍ ሰዎች ጥቁር ሪቫኖችን አድርገን እንድንሳተፍ፤ በአንድነት መንፈስም አጋጣሚዉን በሳዑዲ ስለሚሞቱና ስለሚንገላቱ ሰዎች ድምፃችንን የምናሰማበት ሀዘናችንን የምንገልፅበት እንዲሆን ሰማያዊ ፓርቲ በ ወገኖቻችን ስም ጥሪ ያስተላልፋል፡፡
የሰማ ላልሰማ ያሰማ!!


ኢትዮጵያውያን ሰቆቃ ምክንያትና መፍትሄዎች ዶ/ር ያቆብ ኃ/ማሪያም

Postby MINILIK SALSAWI » Today, 11:13

ImageMinilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) :- ባለፈው እሁድ ህዳር 8 ሰማያዊ ፓርቲ በሳውዲ አረቢያ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሰውን ሰቆቃ ለመቃወም ያወጣውን መርሃ ግብር መዝጊያ ላይ እውቁ የዓለም አቀፍ ህግ ምሁር ዶክተር ያቆም ኃ/ማሪያም በታጋባዥ እንግዳነት ተገኝተው ነበር፡፡ በወቅቱ ዶ/ክተሩ ያደረጉትን ንግግርም በስነ ስርዓቱ ላልተገኙት ይደርስ ዘንድ እንዲህ አቅርበነዋል፡፡ ምንም እንኳ ያለፉት 20 አመታት የሰቆቃና የውርደት አመታት ቢሆኑም ሳውዲ ውስጥ በሚገኙት ወገኖቻቸን የደረሰው ግን በ1977 በኢትዮጵያውያን ላይ ከደረሰው ርሃብና ውርደት በኋላ የመጀመሪያው ነው፡፡(ምንሊክ ሳልሳዊ)በዚህ ችግር ሳውዲ አረቢያ ያሉት ብቻ ሳይሆን አገር ውስጥም ሆነ በሌላው አለም ያለነው ኢትዮጵያውያን ተደፍረናል፡፡

Ethiopian workers beaten, robbed in Saudi Arabia

e34d90cdNovember 19, 2013, ADDIS ABABA (BD Live) — When Abdallah Awele moved to Saudi Arabia from Ethiopia last year, he thought he would land a good job and earn enough money to send home to his family.

suppert g 7 puper forces anetel get our freedom


support this puper forcest to get our freedom and unit to our ethiopian


we are setand together to our land ethiopian


we have to setand for our freedom


ጭንቁን ቀን እንዴት እንለፍ!?

ጥላቻው እያደገ ሔዷል፣ ሳውዲ አሰሪዎች ኢትዮጵያውያን የቤት ሰራተኞቻቸውን ድሮ ድሮ በአረቦች ዘንድ የተከበርን፣ የታፈርን የእኛን የሃበሻ ልጆች “ጨካኞች ፣ የማይታመኑ!” እያሉ ጥላቻቸውን መገልጽ ጀምረዋል። November 14,2013 የወጣው አረብ ኑውስ Recent clashes make Saudis wary of Ethiopian maids በሚል ርዕስ ስር ሳውዲ አሰሪዎች ኢትዮጵያን ሰራተኞችን ለማባረር እየዛቱ ነው! ይህ የአረብ ኒውስ ዘገባ በሹክሹክታ የምንሰማው ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
የሪያድ መንፉሃን ግጭት ተከትሎ ደም እድገብሮም ለኢትዮጵያን ተሰጠው ወደ ሃገር ቤት የመግባትን እድል ለመጠቀም ከሃያ ሽህ በላይ ኢትዮጵያውያን የሪያድ መጠለያዎችን አጨናንቀዋል። እንዲውም በሪያድ የኢትዮጵያ አምሳደር ቁጥሩን ወደ ሃያ ሶስት ሽህ እንደሆነ ረቡዕ November 14,2013 ለወጣው አረብ ኒውስ አስታውቀዋል። አሁንም በሽዎች የሚቆጠሩ ወደ መጠለያ ለመግባት እየጎረፉ ነው። በመጠለያው የምግብና የሚጠጣ ውሃ እጥረቱ ደግሞ ኢትዮጰያውያኑ አጥር ሰብረው እንዲወጡ እያስገደደ ነው ተብሏል።
በጅዳ እና በተለያዩ የሳውዲ ከተሞች ያሉ ህጋዊ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያንም የሚይዙት የሚጨብጡት አጥተው በቋፍ ላይ ናቸው ። በሪያድ እና በተለያዩ ከተሞቸ ባሳለፍነው ቅዳሜ በመንፉሃው ሁከት ጭካኔ የተቀላቀለበት በሃገሩ ነዋሪዎች ተወሰደ በተባለው እርምጃ ገና በመሰራጨት ላይ ያለው መረጃ ምስል ህጋዊ ሆነ ህገ ወጥ የሆነውን ሁሉንም እያስጨነቀ ነው። እኔም እዚያው መንፉሃ ሆነውን የአይን እማኝ ከሰማሁ ወዲህ ከ16 አመታት በላይ የማውቃቸው ሳውዲዎች ይህን ፈጸሙ ለማለት ብቻ ሳይሆን በዚህች ሃገር ይህ መሰል ግፍ በሰው ልጅ ይፈጸማል ለማለት ተቸግሬያለሁ። እውነት መሆኑን ደጋግሜ ሳሰላስለው ደግሞ የሳውዲ ኑሮ እየጎረበጠኝና ተስፋየን እየሟጠጠው ሄዷል። ብዙዎች በዚህና በመሳሰለው የማሳደድ ችግር ምክንያት ወደ ሃገር መግባት ይፈልጋሉ፣ በሪያድ ከመንፉሃ በተጨማሪ በኮንትራት ስራ የመጡና ለበርካታ አመታት በሳውዲ ነዋሪ የሆኑት ሳይቀሩ እንደ መንፉሃ ግፉአን በውድ የገዙትን እቃ በርካሽ እየሸጡና መኖሪያ ፍቃዳቸውን አሽቀንጥረው በመጣል ወደ መጠለያው እየገቡ ነው ።

Monday, November 18, 2013

በገዛ ሀገራችን መንግስታዊ ሽፍቶችም ሆነ በተሰደዱበት ሀገር ሰዎች መደፈሩ ፣ መዋረዱ መቼ ይሆን የሚቆመው ?

“… በየምሽቱ ሁላችንንም ወደ ምርመራ ክፍል ይወስዱናል ፡፡ ከዚያም እያንዳችንን ለያይተው ይገርፉናል ፡፡ ለሁለተኛ ጊዜ ስጠራ ሶስት ወንዶች በክፍል ውስጥ ይጠብቁኝ ነበር ፡፡ ወዲያዉኑ ሶስቱም በየተራ እየተፈራረቁ ደፈሩኝ ፡፡ ወደነበርንበት ጉድጓድ ስመለስ በከፍተኛ ህመም እየተሰቃየሁ ነበር ፡፡ አሁን ድረስ ህክምና ማግኘት አልቻልኩም ፡፡ በዚያ እስር ቤት ለሶስት ወራት ስቆይ በ12 ወታደሮች በተደጋጋሚ ተደፍሪያለሁ ፡፡ በግርፊያውና በአስገድዶ መድፈሩ ላይ የአካባቢው ኮማንደርም ተሳታፊ ነበር ፡፡ በዚያ የነበሩ ልጃገረዶችም ሆኑ እናቶች በሙሉ ተደፍረዋል ፡፡ በሶስቱ ወራት ውስጥ ቢያንስ 40 የሚሆኑ ሴቶች የእኔ እጣ ደርሷቸዋል ፡፡ ”

በኦጋዴን አካባቢ ታስረው ከተፈቱ የአካባቢው ነዋሪዎች መካከል ሂዩማን ራይትስ ዎች ካናገራት አንዲት ወጣት ታሪክ የተቀነጨበ፡፡
ምንጭ “ፋክት” መፅሄት ቁጥር 19 ጥቅምት 2006 እትም በገዛ ሀገራችን መንግስታዊ ሽፍቶችም ሆነ በተሰደዱበት ሀገር ሰዎች መደፈሩ ፣ መዋረዱ መቼ ይሆን የሚቆመው ?

የስደት ውርደት በዛ! ኢትዮጵያዊነትም ረከሰ


በሳዑዲ ዓረቢያ በኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ላይ እየተፈጸመ ያለውና እየተስተጋባ ያለው አሰቃቂ ግድያና ድብደባ ይዘገንናል፣ ይሰቀጥጣል፣ ያቅለሸልሻል፡፡ አረመኔያዊ ነው፡፡

ሰላማዊ ታጋይን ማሸማቀቅ አይቻልም

በ1997 ዓ.ም የምርጫ ሰሞን ገዢው ፓርቲ በርካሽ ዋጋ ርካሽ ተግባር እንዲፈጽሙ የላካቸው ግለሰቦች የቅንጅትን አመራሮች የሚበዙት በዕድሜ አንጋፋና በትምህርት አንቱታን ያገኙ የዩኒቨርስቲ መምህራን፣ዳኞችና ሃኪሞች ናቸው፡፡ በዋጋ የተገዙት ግለሰቦች ግን ለማህበራዊ ህይወት ቦታ የሚሰጡ ባለመሆናቸው አመራሮቹን ለጆሮ በሚሰቀጥጥ ስድብ ይሰድቧቸው ነበር፡፡ዶክተር ሃይሉን፣ኢንጂነር ሃይሉ ሻውልን ‹‹አንተ››እያሉ በመደዴ ቃላት ይወርፏቸው ነበር፡፡