Saturday, April 13, 2013

በደል እንዴት ይረሳል!!


በደል እንዴት ይረሳል!!

አማኑኤል ኦጋላ የህይወትን  ለዛም ይሁን መዘዝ ገና በዉል ለይቶ ያላወቀ የ14 አመት ልጅ ነዉ። እህቱ ማጂን እሷም ብትሆን ወንድሟን አመት ከመንፈቅ ትብለጠዉ እንጂ ገና ለአቅመ ሔዋን ያልደረሰች ዉብ የአኝዋክ ኮረዳ ናት። 

ማጂን አጎጠጎጤ ጡቶቿና  ፈገግ ባለች ቁጥር ምሽቱን ወደ ንጋት የመለወጥ ችሎታ ያላቸዉ ነጫጭ ጥርሶቿ በአጭር ሊቀጫት ታጥቆ የመጣን የአግአዚ አዉሬ  ቀርቶ መሽቶበት እቤታቸዉ ያደረ ቤተዘመድንም ያባብላሉ። ማጂን መልኳ ብቻ ሳይሆን በትምህርቷም የላቀ ዉጤት የምታመጣ ጎበዝ ተማሪ ናት። ታናሽ ወንድሟ አማኑኤል ደግሞ ትምህርት ለሱ ብቻ እሱም ለትምህርት የተፈጠረ የሚመስል ጓደኞቹ “ቀለሙ” ብለዉ የሚጠሩት እጅግ በጣም ጎበዝ ተማሪ ነዉ።


 በከፊል እርሻና በከብት ርቢ የሚተዳደሩት ወላጆቻቸዉ አቶ ኦጋላ ኦሞትና እናታቸዉ ወይዘሮ አቻላ የትምህርትን እሴት ጠልቀዉ የተረዱ ሰዎች ስለሆኑ ከእጅ ወደ አፍ ኑሮ የተረፋቸዉን ጥሪት እንዳለ የሚያፈስሱት በሁለቱ ልጆቻቸዉ ትምህርት ላይ ነዉ። አማኑኤልና ማጂን ተወልደዉ ያደጉባት ፖቻላ እነዚህን ወንድምና እህት የምታዉቃቸዉ በትምህርት ጉብዝናቸዉ፤በታዛዥነታቸዉና በቤ/ክርስቲያን አገልግሎታቸዉ ነዉ . . . . . በእርግጥም አማኑኤልና ማጂን የፖቻላ ቤተል ወንጌላዊት ቤ/ክርስቲያን ወጣት መዝምራን ናቸዉ።

Ethiopia: Regime tries to break morale of jailed female journalist


Ethiopia: Regime tries to break morale of jailed female journalist
By Sudan Tribune
April 13, 2013



Reeyot Alemu
Journalist Reeyot Alemu
Addis Ababa — The New York-based Committee to Protect Journalists (CPJ) has expressed concern about the safety of Reeyot Alemu, a jailed Ethiopian journalist and teacher. In a protest letter to Birhan Hailu, Ethiopia's justice minister, Joel Simon, CPJ's Executive Director asked that Alemu, whose health has reportedly deteriorated since being held on terrorism charges, to withdraw the threat of placing her in solitary confinement.

Human rights and press freedom groups have long accused Addis Ababa of using its controversial terrorism legislation to curb opposition and stifle the media in the East African nation.

Friday, April 12, 2013

Eritrea: 'Freedom Friday' Movement Challenges 'North Korea of Africa'


Eritrea: 'Freedom Friday' Movement Challenges 'North Korea of Africa'
By Gianlucca Mezzofiore
April 12, 2013



A new grassroots movement in Eritrea that draws inspiration from the Arab revolutions in Egypt and Tunisia is poised to challenge the one-party authoritarian rule of president Isaias Afewerki, who has been in power for twenty years.
The Freedom Friday (Arbi Harnet) movement, started in November 2011 by the Eritrean diaspora, is finally gaining momentum inside the country according to Meron Estefanos, a human rights activist and presenter with the Sweden-based Radio Erena, which broadcasts in Eritrea and around the world.

In tandem with Eritrean Youth for Change (EYC) and the Eritrean Youth Solidarity for Change (EYSC), Estefanos has set up a new campaign to reverse the Arab-style call to take to the streets every Friday. Instead, it urges Eritreans to empty the streets.


"We made phone calls from diaspora to Eritrea," Estefanos told IBTimes UK. "We have a phone catalogue and called random numbers every Friday, telling them to stay at home and think about problems in our country."
Freedom Friday's coordinator in the UK Selam Kidane, also director of Release Eritrea rights group, explained that asking Eritreans to stay at home "give them an opportunity to protest without risking too much".
"
"Eritreans have been denied many rights and are very afraid of the government and its informants," she said. "We want to build trust among people who carry out joint protest actions."
'Go out and demonstrate'

After two years, the Freedom Friday movement has established solid roots inside Eritrea. "Now they trust us inside the country, we have our team in Eritrea that puts out posters and leaflets late at night," Estefanos said.
"The plan now that we have their trust is asking them to go out and demonstrate."


Kidane confirmed that support is rising inside the secretive Africa country. "The small team initially based in the diaspora is now an established project inside the country and everyone knows about it," she said.
What started as a call to Eritreans in the capital, Asmara, to vacate the streets every Friday may soon become a widespread youth protest akin to the April 6 movement in Egypt, which eventually helped topple president Hosni Mubarak.


"In our country we cannot have a revolution because every youth bitter about life is fleeing the country," she said. "In my radio programme I'm discussing that people shouldn't leave because it is not a solution. I believe the youths should fight in their country. The Egyptian revolution showed that anything was possible because there was an unhappy youth."
Dubbed the North Korea of Africa, Eritrea is considered one of the continent's most opaque countries. National elections have not been held in the Horn of Africa country since it gained independence in 1993. Torture, arbitrary detention and severe restrictions on freedom of expression remain routine.
"

We have a dictatorial regime, that's why people are fleeing every month," said Estefanos. "Around 3,000 people flee to Sudan every month and 1,000 to Ethiopia. We are losing the whole generation because all the youth is fleeing the country."
The mandatory military service that forces citizens to serve, on average, between the ages of 18 and 55 is one of the main causes of fleeing from the country. Advocacy group Reporters without Borders has ranked Eritrea 179th among 179 countries on freedom of expression. Access to the country for international humanitarian and human rights organizations is

almost impossible and the country has no independent media.
"Unless there is a regime change in Eritrea, things will continue like that," Estefanos said. "[Our] only target is to keep in contact with people inside the country. Now nobody doubts us anymore."



 
 Email: editor@ethiomedia.com


Thursday, April 11, 2013

በብሄር ከፍፈሎ መግዛት የዛገ ፖሊሲ ነዉ!


በብሄር ከፍፈሎ መግዛት የዛገ ፖሊሲ ነዉ!

በሀገራችን ኢትዮጵያ የዜጎች የመዘዋወር፣ ንብረትን የማፍራት፣ የመኖር፣ የመናገር፣ የመምረጥ እና የመመረጥ መብቶች የሚወሰነው በጥቂት የህወሃትና ጀሌ ባለስልጣኖች መልካም ፈቃድ እንጅ በመሰረታዊ የሰው ልጆች መብት ድንጋጌ አይደለም።
በሩዋንዳ የተፈጸመው የሰውልጅን ዘር የማጥፋት ድርጊት፣ በሀገራችንም ኢትዮጵያ በህወሃት ኢህአዴግ አማካኝነት እየታየ ነው። ዜጎች በማንነነታቸው ከየት አካባቢ/ ብሄር/ ዘር ማንዘር ነው የመጣኸው/ሽው? እዚህ ለመኖር፣ ለመስራት፣ ንብረት ለማፍራትና ለመሳሰሉት የመኖሪያ ፈቃድ አለህ/ሽ ወይ? በሚል ብሄርን ከፋፍሎ መለያ በመስጠት ተከባብሮ የኖረን ህዝብ በትውልድ ሀገሩ እርስ በርሱ ለማጋጨት እየተደረገ ያለው የዛገ የፖለቲካ ፖሊሲ የሀገራችንን ህልውና እየተፈታተነ ነው።

Rebels blow up bus carrying ruling party officials near Lalibela


Rebels blow up bus carrying ruling party officials near Lalibela
Ethiomedia
January 9, 2013



LALIBELA, Northern Ethiopia (Ethiomedia) - Dozens of ruling party officials were killed and scores of others maimed when a landmine blew up their 45-seater bus near the historic town of Lalibela on Tuesday, rebel sources told Ethiomedia by phone on Wednesday.
The victims were all members of the Amhara National Democratic Movement (ANDM), which is one of the four parties that make up the EPRDF coalition.

The rebel group Ethiopian Unity and Freedom Force (EUFF) said the officials were returning to Bahirdar after they had Christmas celebrations at Checheho Medhanialem Church on the border between Lasta and Gayint districts.


The news couldn't be verified by an independent source, though previous reports by the rebel organization have never been disputed by the government in Addis.
EUFF meanwhile warned civilians to avoid buses and other means of transportation used by ruling party and government officials.


Last week, at least 20 people were killed and 21 seriously injured when they were trying to put out a fire that had engulfed a fuel tanker belonging to the ruling party. The tanker had detonated a landmine. The incident attracted passengers of a bus but couldn't escape death when the fully-loaded tanker exploded into a fireball and consumed all those who were there to fight the blaze.



EUFF has stepped up military operations in recent times, destroying TPLF/EPRDF property and targetting prisons to free detained political prisoners.
In Ethiopia, the political repression is so severe even journalists are convicted in courts as terrorists who are slapped with long-term prison sentences.


 
 t 2012 Ethiomedia.com. Email: editor@ethiomedia.com


20 killed, 21 injured to save a burning fuel tanker


20 killed, 21 injured to save a burning fuel tanker
Ethiomedia
January 4, 2013



DEBRE TABOR, GONDER – At least 20 people were killed and 21 seriously injured when they were trying to put out a fire that had engulfed a fuel tanker near the small town of Kimir Dingai on Wednesday.
Fully loaded and on its way from Woldia to Kimir Dingai, the tanker with a trailer was owned by TPLF, and was the target of a powerful land mine buried by rebels of the Ethiopian Unity and Freedom Force (EUFF). The victims were all passengers on a bus that was heading from Gonder to Woldia town.

The tanker hit the mine on Golesh Mer Bridge at 2:00 pm local time, and was caught up in an inferno when the passengers disembarked their bus to help but were killed in an ensuing huge explosion.
An EUFF spokesperson told Ethiomedia by phone that the rebel organization deeply regretted the unintended loss of civilian lives in a target that was aimed at destroying the property of a repressive regime.
EUFF has stepped up military operations in recent times, specially destroying TPLF/EPRDF property and targetting prisons to free detained political prisoners.



Ethiopia Ranked Last in Social Progress Index

Ethiopia Ranked Last in Social Progress Index

by Astrid Zweynert
Source: alertnet

ethiopian flagOXFORD, England (AlertNet) – Social progress is a powerful driver of economic prosperity, according to an index launched on Thursday, with Sweden and the United Kingdom ranked first and second and Ethiopia last.
The Social Progress Index (SPI), a new measure of human wellbeing, uses original research and data from the World Bank, the World Health Organisation and other sources to rank 50 countries on 52 indicators, including nutrition, sanitation, ecosystem sustainability and personal freedom.

Wednesday, April 10, 2013

Moral equivalent of an anti-apartheid movement in Ethiopia?


Professor Alemayehu G. Mariam


Moral equivalent of an anti-apartheid movement in Ethiopia?
By Alemayehu G Mariam March 4, 2013
Moral equivalent of an anti-apartheid movement in Ethiopia?
By Alemayehu G Mariam March 4, 2013


Prof. Al Mariam
In her recent commentary in the New York Review of Books, “Obama: Failing the African Spring?”, Dr. Helen Epstein questioned the Obama Administration for turning a blind eye to human rights violations in Africa, and particularly the persecution of Muslims in Ethiopia. She argued that “After more than four years in office… Obama has done little to advance the idealistic goals of his Ghana speech.” In fact, she finds the Administration playing peekaboo with Paul Kagame, the Rwandan dictator and puppet master of M23 (the rebel group led by Bosco Ntganda under indictment by the International Criminal Court) which has been wreaking havoc in Goma, (city in eastern Democratic Republic of the Congo) and Youweri Museveni, the overlord of the corruptocracy in Uganda.  Dr. Epstein is perplexed by President Obama’s lofty rhetoric and his paralysis when it comes to walking the talk in Ethiopia:   
Perhaps most worrying of all is the unwillingness of Obama and other Western leaders to say or do anything to support the hundreds of thousands of Muslim Ethiopians who have been demonstrating peacefully against government interference in their religious affairs for more than a year. (The Ethiopian government claims the country has a Christian majority, but Muslims may account for up to one half of the population.) You’d think a nonviolent Islamic movement would be just the kind of thing the Obama administration would want to showcase to the world. It has no hint of terrorist influence, and its leaders are calling for a secular government under the slogan ‘We have a cause worth dying for, but not worth killing for.’ Indeed, the Ethiopian protesters may be leading Africa’s most promising and important nonviolent human rights campaign since the anti-apartheid struggle

ወያኔ በአማራ ተወላጆች ላይ የጀመረውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንደቀጠለ ነው


ወያኔ በአማራ ተወላጆች ላይ የጀመረውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንደቀጠለ ነው

ወያኔ ለአማራ ህዝብ፤ ባህልና ታሪክ ያለዉን ጥላቻ ከተራ ጥላቻ አልፎ በተግባር አማራዉን ወደ ማጥቃት ዘመቻ አደገ እንጂ ለአንድም ቀን ቀንሶ አያውቅም። አማራው እንደ ሰው ልጅ የመኖር መብቱ፣ ስብእናው ተገፎ ከቀየው፣ ከመንደሩ የአፈራውን ንብረትና ገንዘብ እየተቀማ መባረሩ፣ መሰደዱ፣ እንግልቱ ሁሉ የወያኔ የበቀል እርምጃ ነው።


በአሶሳ፤ በደኖና በአርባጉጉ ውስጥ አማራ በመሆናቸዉ ብቻ ህጻናት፤ሴቶችና አረጋዉያን በግፍ ተገድለዋል። ባለፈዉ አመት በደቡብ ክልል ጉራ ፈርዳ እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ ለረጂም አመታት ከአካባቢዉ ኢትዮጵያዊ ወገናቸው ጋር ተግባብተዉ ይኖሩ የነበሩ የአማራ ብሄረሰብ አማራ በመሆናቸዉ ብቻ ለአመታት ያፈሩትን ንብረት ይዞ የመሄጃ ግዜ እንኳን ሳይሰጣቸዉ አከባቢዉን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ለቅቀዉ እንዲወጡ እንዲፈናቀሉ ተደርጓል።

ከመጋቢት ወር መጀመሪያ ጀምሮ ወያኔ በአማራዉ ህዝብ ላይ አዲስና ሰፋ ያለ የጥቃት ዘመቻ ጀምሯል። በደቡቡ የአገራችን ክልል በጉራፈርዳ የጀመረዉን አማራውን ነጥሎ የማጥቃትና የማንገላታት ዘመቻ አሁን ደግሞ በሰሜን ምስራቅ የአገራችን ክፍል በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቀጥሏል።


የቅርብ ግዜው ደግሞ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ተፈናቅለው በምእራብ ጎጃም ዞን በፍኖተሰላም ከተማ ሜዳ ላይ ወድቀው የሚገኙት አማራ አርሶደአሮች የድረሱልን ጥሪ ማሰማታቸውና፤ ብሄረ አማራን እወክላለሁ ባዩ ብአዴን (የህወሃት ቡችላ) ጠበንጃ ደቅኖብን ወደ መጣችሁበት ተመለሱ ከዚህ ጥፉ ሲል አዋከበን፤ የወገን ያለህ ድረሱልን የት እንግባ ልጆቻችን የአውሬ ራት ሆኑ ሲሉ ስቃያቸውን አሰምተዋል። በርግጥ የህወሃት ተለጣፊው ብአዴን ሆዳቸው ስለሞላ ህሊናቸው ታውሮ ይህ በደል የሰው ልጅን የማጥፋት ሴራ መሆኑን እና በዘር ማጥፋት ወንጀል እንደሚያስጠይቅ የተረዱ አይደሉም።


ሰሞኑን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ለረጂም አመታት ከአካባቢዉ ህብረተሰብ ጋር ተቀላቅለው ይኖሩ የነበሩ አያሌ የአማራ ብሄረስብ ተወላጆች ያፈሩትን ንብረት ለመሰብሰብ እንኳን ግዜ ሳይሰጣቸዉ የኔ ብለው ከሚጠሩት የመኖሪያ ቦታቸዉ እንደባዳ እየተገፉ እንዲወጡ ሲደረጉ በአንጻሩ በባህርዳር ከተማ ብአዴን የቱባ ባለስልጣናቱን ከርስ ለመሙላት የክልሉን ህዝብ ጮኸት ጀሮ ዳባ ብሎ ሽርጉድ ሲል የነበረ መሆንን ያገናዘበ ኢትዮጵያዊ ቁጭት በርካታ ነው ።


የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ፡ እርግጥ ነው ይህን ዘረኛ ቡድን ለማስወገድ በሚደረገው መራራ ትግል ሂደት ውስጥ በደልና ሰቆቃው እየበዛ እንደሚሄድ ቢታወቅም ተባብረን ከታገልነው ግን ይህን ልናሳጥረው እንችላለን። አለበለዚያ ግን እስከ መቼ ነው ወገኖቻችን በትውልድ መንደራቸው የሀገር ውስጥ ጥገኛ ጠያቂ የሚሆኑት? የአማራ ብሄረሰብ ተወላጆች ከቀያቸው የተባረሩት በኢትዮጵያዊ ዜግነታቸው ነው።

ግንቦት 7 ንቅናቄ ይህ የወያኔ ስርአት እስካልተወገደ ድረስ በአማራው የተጀመረው ጭፍጨፋ፣ እንግልት፣ ስደት፣ መከራና ግድያ፤ ህወሃት በሌሎችም አጠናክሮ ይቀጥልበታል ብሎ ያምናል። ስለዚህ ምን እንጠብቃለን በወያኔ ያልተበደለ፣ ያልታሰረ፣ ያልተደበደበ፣ ያልተሰደደ፣ ያልተፈናቀለ፣ ያልተራበ፣ ያልተዋረደ፣ ያልተገደለ ህዝብ የለም። የኢትዮጵያ ህዝብ በወያኔ ጨካኝ ስርአት አማካኝነት በጨለማ ሂዎት ውስጥ እየኖረ ነው።



የሀገራችን ወጣት ሆይ፡ ወጣትነት ሀገር ተረካቢ፣ ባላደራ፣ ለውጥ ፈላጊ፣ ሀገሩን ጠባቂ ነው። ወገንህ ሲገረፍ ሲንገላታ ሲሰደድ ማየት እና ከንፈር መምጠት እሰከ መቼ ይሆን? ሰቆቃቸው፣ ቁስላቸው የድረሱልን ዋይታቸው መቼ ይሆን ተሰምቶን እንባቸውን በአለንላችሁ የወገን ደራሽነት የምንደርስላቸው? የምንጠርግላቸው? ግንቦት 7 ትግሉን የማቀጣጠያ ሰአት ጊዜው አሁን ነው ይላል። ወጣት፣ አዋቂ፣ ጎልማሳ፣ ሽማግሌ፣ ዘር ጾታ ቋንቋ ሳይለየን ወያኔን ለማስወገድ በሚደረገው ትግል ምላሽ ስጡ፣ ተቀላቀሉ። በኢትዮጵያ የጠቆረውን ጨለማ በብርሃን መተኪያ ጊዜ ዛሬ ነው። ይህ ትውልድ የታሪክ ባለእዳ አይሁን።


በወያኔ ውስጥ ያላችሁ ይህ በደል ና ሰቆቃ የሚሰማችሁ ወገኖቻችን የውስጥ አርበኛ የምትሆኑበት ሰአት ላይ ናችሁ። ራሳችሁን እና ወገናችሁን ከቀን ጅብ ስርአት አድኑ። ከነጻነት ማግስት በኋላ ከሚመጣባችሁ ከየት ነበራችሁ ክስ ለመጽዳት ከነጻነት ታጋዮች ጋር አብሩ። ወያኔ ለ21 አመታት ህዝቡን ለማጋጨትና ለማባላት የሚያደርገው ስልት መሆኑን ተረድታችሁ የውስጥ ታጋዮች መሆናችሁን ማሳያ ጊዜው አሁን ነው። አሊያ ግን በአማራው ህዝብና በሌላው ማህበረሰብ ላይ እየተፈጸመ ባለው እጅግ አስከፊ ወንጀል በግልም ሆነ በቡድን፣ የንጹሀንን ደም እያፈሰሳችሁ ያላችሁ ወንጀለኞችና ተባባሪዎች ተብላችሁ፣ ከያላችሁበት ታድናችሁ ለፍርድ እንድትቀርቡ ንቅናቂያችን የሚቻለውን ሁሉ ለማድረግ ያለውን ቁርጠኝነት በግልጽ እንድታውቁት ይገባል።


የሀገራችን ህዝብ ሆይ፡ ዛሬ ኢትዮጵያን ከገባችበት ዘረኛ መቀመቅ ስርአት ውስጥ የሚያወጣት ብቸኛ መፍትሄ፣ ፍርሃታችንን በጥሰን በተባበረ ጉልበትና ድፍረት ወያኔን በሚገባው ቋንቋ ስናናግረው፣ ታግለን ስናስወግደው ብቻ ነው ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ኩራትና ክብርን፣ ተሳስቦና ተፈቃቅሮ፣ ተከባብሮና ተቻችሎ የመኖር ጸጋን የምናመጣው። ስለሆነም በየትኛውም አቅጣጫ የሚደረገውን የነጻነት ጉዞ ትግል ትቀላቀሉ ዘንድ ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ጥሪውን በድጋሜ ያቀርባል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!

Tuesday, April 9, 2013

EUFF Rebels kill 17 prison guards, free five comrades from Markos Prison


EUFF Rebels kill 17 prison guards, free five comrades from Markos Prison
Ethiomedia
December 26, 2012



A partial view of the city of Debre Markos
DEBRE MARKOS, Northern Ethiopia - Rebels on December 22 killed 17 prison guards, wounded at least 13 members of the security personnel and freed five of their comrades who have been languishing behind bars for several months, a source told Ethiomedia by phone on Tuesday.
The attack was carried out by combatants of the Ethiopian Unity and Freedom Force (EUFF). The report couldn't be verified by an independent source. If proven true, however, the latest attack constitutes the third major offensive after operations on Adigrat Prison in November and Metema town in May in which several business units belonging to ruling party officials were razed to the ground (See detai

Ethiopian's top fighter pilot killled


Ethiopian's top fighter pilot killled


Major Daniel Beyene
The late Major Daniel Beyene
DEBRE ZEIT (Ethiomedia) - A top Ethiopian Air Force commander was killed early Saturday while driving from Addis Ababa to Debre Zeit, an Air Force base 50 km south of the Ethiopian capital of Addis Ababa.

Ethiopia: Right in Prison, Wrong on the Throne

Professor Alemayehu G. Mariam

Ethiopia: Right in Prison, Wrong on the Throne
By Alemayehu G Mariam
April 8, 2013



Prof. Al Mariam
Last April, I wrote a “Special Tribute to My Personal Hero Eskinder Nega”.  In that tribute, I groped for words as I tried to describe this common Ethiopian man of uncommon valor, an ordinary journalist of extraordinary integrity and audacity. Frankly, what could be said of a simple man of humility possessed of indomitable dignity? Eskinder Nega is a man who stood up to brutality with his gentle humanity. What could I really say of a gentleman of the utmost civility, nobility and authenticity who was jailed 8 times for loving liberty?  What could I say of a man and his wife who defiantly defended press freedom in Ethiopia, even when they were both locked up in Meles Zenawi Prison just outside of the capital in Kality for 17 months! What could anybody say of a man, a woman and their child who sacrificed their liberties, their peace of mind, their futures and earthly possessions so that their countrymen, women and children could be free!?   

Monday, April 8, 2013

የፍትህ ጋዜጣ አሳታሚ እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራር ከመንግስት ሸሽተው ተሰደዱ!


የፍትህ ጋዜጣ አሳታሚ እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራር ከመንግስት ሸሽተው ተሰደዱ!

Araya na mastwalየፍትህ ጋዜጣ አሳታሚ የሆነችው ማስተዋል የህትመት ስራ ድርጅት ስራ አስኪያጅ የነበረው ማስተዋል ብርሃኑ እና የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና የፍትህ ጋዜጣ ድረ ገጽ አዘጋጅ የሆነው አርአያ ጌታቸው መንግስትን ሸሽተው ከሀገር ተሰደዱ!
ማስተዋል ብርሃኑ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የሚያዘጋጃት ፍትህ ጋዜጣ አሳታሚ የነበረ ሲሆን በተለይ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞት በኋላ ፍትህ፤  ”ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሞቱስ ለምን ሞቱ ትላለች…” ተብላ ከሰላሳ ሺህ ኮፒ በላይ እንድትቃጠል ቢደረግም መንግስታችን በቅጡ ስላልተደሰተ በአዘጋጁ ተመስገን እና በአሳታሚው ማስተዋል ብርሃኑ ላይ ክስ መመስረቱ ይታወቃል፡፡ (የማይታወቅ ከሆነ አሁን ይታወቅ)
እነ ማስተዋል ብርሃኑ በተከሰሱበት በዚህ ክስ በ50 ሺህ ብር ዋስትና ተለቀው ለሚያዝያ 17 2005 የተቀጠሩ ሲሆን በክሱ ጥፋተኛ ከተባሉ እስከ አስራ ሰባት አመት እስር ይጠብቃቸዋል፡፡ ማስተዋል ሸሽቶ ከመውጣቱ በፊት የመንግሰት ደህነነት ሰዎች በተደጋጋሚ እየተከታተሉ የእጅ ስልኩን በመንጠቅ ከማን ጋ እንደተደዋወለ እና ምን አይነት መልዕክት (ሜሴጅ) እንደተለዋወጠ በግድ ያዩበት እንደነበር ነግሮኛል፡፡
በነገራችን ላይ የፍትህ አሳታሚ እና ፍትህ ጋዜጣ በቀጠሮ ከተያዘው ክስ በተጨማሪ ወደ አርባ የሚጠጉ በይደር የተያዙ ክሶችም አሉበት፡፡
በተጨማሪም ከስድስት አመታት በፊት የተቃውሞውን ጎራ የተቀላቀለው ወጣት አርአያ ጌታቸው በበኩሉ በተለይ የፍትህ ጋዜጣ ድረ ገጽን ማሰናዳት ከጀመረ ወዲህ የበረታ ክትትል እና ማስፈራሪያ ከመንግሰት የስጋ ዘመዶች እንደደረሰበት ይናገራል፡፡
ከዚህ በፊት አንድ የፌደራል ፖሊስ ኮማንደር በመኪና አፍኖ የማያውቀው ቦታ ከወሰደው በኋላ ለተመስገን ደሳለኝ ከውጪ ሀገር ያሉ አሸባሪ ዲያስፖራዎች የሚያደርጉለት የገንዘብ እርዳታ መኖሩን እና በመሃል ሆኖ ገንዘቡን የሚያቀባብለው ደግሞ እርሱ እንደሆነ ነግሮት፤ ይህንን ድርጊቱን የማያቆም ከሆነ በእህትህ እና በእናትህ ላይ ፈርደሃል ማለት ነው… የሚል ዛቻ አድርሶበታል፡፡
ከአመት በፊት ይህ ማስፈራሪ የደረሰው አርአያ፤ ለቤተሰቦቹ ደህንነት ሲል ቤት ተከራቶ መኖር ቢጀምርም፤ ከአመት በላይ የዘለቀው ይኸው ማስፈራሪያ አሁንም እጅግ ተባብሶ “ከፍትህ ጋዜጣ ጋር ያለህን ግንኙነት አቁም ብለንህ እስካሁን አላቆምክም ስለዚህ እንገድልሃለን!” በሚል ቃል በቃል ማስጠንቀቂያ ሲደርሰው “ገዳዮቹን” መሸሹን ይናገራል፡፡ አርአያ የፍትህ ጋዜጣ ድረ ገጽ አዘጋጅ የነበረ ከመሆኑም በላይ ሰማያዊ ፓርቲን ከመሰረቱት ግንባር ቀደም ወጣቶች አንዱ ነው፡፡
በፍትህ ምክንያት የተሰደዱት ማስተዋል ብርሃኑ እና አርአያ ጌታቸው አሁንም የደህንነታችን ነገር ስጋት ላይ ነው፤ ብለው ያሉበትን ቦታ እንዳልናገር አደራ ብለውኛል፡፡ የምናገረው ነገር ግን አለኝ፤ በአዲስ መስመር እንዲህ እላለሁ፤
እንደዚህ እያባረሩ እና እንደዚያ እያማረሩ ስንት አመት መዝለቅ ይቻላል፡፡ እውነት እውነት እላችኋለው ከጥቂት እርምጃ በኋላ እግራችሁ እግራችሁን ጠልፎ ይጥላችኋል::