የሃይማኖት አባቶችና የሰብአዊ መብት ድርጅቶች የካናዳ ፓርላማ አባላት በተሳተፉበት ውይይት ለሃገራችን ችግሮች አማራጭ አቀረቡ

የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ (ሸንጎ) አባል የሆነው የኢትዮጵያ ፖለቲካ እስረኞች አንድነት ኮሚቴ (SOCEPP Canada) ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል የካናዳ ዋና ጽህፈት ቤት በመተባበር በኦታዋ (ካናዳ) ጁን 4 ቀን 2013 ያካሄደው የአንድ ቀን ውይይት በተሳካ ሁኔታ መደምደሙን ሸንጎ ለዘ-ሐበሻ በላከው መግለጫ አስታወቀ።
Read more:http://www.zehabesha.com/amharic/wp-content/uploads/2013/06/ottawa-conference-report-june42013-revised.pdf
No comments:
Post a Comment