“የስደተኛው ማስታወሻ” አዲስ መጽሀፍ ከተስፋዬ ገብረአብ
ከአንባብያን እየደረሱን ባሉት መረጃዎች መሰረት የተስፋዬ ገብረአብ “የስደተኛው ማስታወሻ” መጽሀፍ ሀገርን የሚጎዳ አንድነትን የሚሸረሽር ከፋፋይ መልዕክት ያለው በመሆኑ ከዚህ በሗላ ድረ-ገጻችን መጽሀፉን እንደማይዝ ልናሳውቅ እንወዳለን።ጋዜጠኛና ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ “የስደተኛው ማስታወሻ” መጽሀፉን በነጻ እንዲነበብ ለቆታል። [ሙሉውን መጽሀፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ] ለአማራጭ አስፈንጣሪ [እዚህ ይጫኑ]
እንደማስገንዘቢያ፣ ድረ-ገጻችን ይህንን የተስፋዬ ገብረአብ አዲስ መጽሀፍ “የስደተኛው ማስታወሻ” አስፈንጣሪ ይዞ የሚቆየው አንባቢያን መጽሀፉን አንብበው ከሚሰጡት አስተያየቶች በመነሳት ይሆናል።

***
No comments:
Post a Comment