Thursday, October 24, 2013

ፋሺሽቶች በኢትዮጵያ ላይ ስለ ፈጸሙት ግፍና ስለሚጠበቀው ፍትሕ በዳላስ ከተማ የተከናወነ ውይይት

October 24, 2013
  • የውይይቱ አስተናባሪ፤ አቶ ይልማ ዘርይሁን፤ በዳላስ የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ማሕበር ሬዲዮ ያቀረቡት መግለጫ፤
  • ፋሺሽቶች በኢትዮጵያ ላይ ስለ ፈጸሙት የጦር ወንጀል፤ ሁለት ኢጣልያውያን ፊልም እያዘገጁ ነው።
የዳላስ/ፎርት ወርዝ የኢትዮጵያውያን የጋራ መረዳጃ ማሕበር እና ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ – የኢትዮጵያ ጉዳይ GLOBAL ALLIANCE FOR JUSTICE: THE ETHIOPIAN CAUSE (www.globalallianceforethiopia.org) ፋሽስት ኢጣልያኖች በኢትዮጵያ ላይ ስለ ፈጸሙት ግፍና ስለሚያስፈልገው ፍትሕ እንዲሁም ስለ ጉዳዩ በዶክመንታሪ መልክ ስለሚዘጋጀው ፊልም፤ ኤል.ቢ.ጄና ኮይት ላይ በሚገኘው ግራንድ ሆቴል፤ ቅዳሜ፤ October 19, 2013፣ ከሰዓት በኋላ 3:00 pm እስከ 6 ፒ. ኤም
ተከናውኗል።
[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]

No comments:

Post a Comment