Thursday, October 10, 2013

በኖርዎይ የግንቦት7 ህዝባዊ ሃይልን ለመርዳት በ28 ሴፕቴምበር 2013 በተዘጋጀው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በደማቅና በአስገራሚ ሁኔታና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ

g7pf event2በኖርዎይ የግንቦት7 ህዝባዊ ሃይልን ለመርዳት በ28 ሴፕቴምበር 2013 በተዘጋጀው የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በደማቅና በአስገራሚ ሁኔታና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፥፥ ይህ ዝግጅት ከተለያዩ የኖርዎይ ክፍለ ሃገራት እንዲሁም ከሎንደን ድረስ ኢትዮጵያውያን ህዝባዊ ሃይሉን ለመርዳት የተሰባሰቡበትና አጋርነታቸውን የገለፁበት ነበር፥፥
ይህንን ከፍተኛ አላፊነት በመሸከም ፕሮግራሙ ለዚህ መሳካት ያበቃችሁ ያአብይ ኮሚቴና የተለያዩ የሰብ ኮሚቴዎች አባላት፣ በተለያየ ቡድን ለስራው መሳካት የተሰለፋችሁ ወገኖች፣ በመላ አለም እንዲሁም በኖርዌይ ያላችሁ ኢትዮጵያውያን፣ ታላቅ ምስጋና ይድረሳችሁ፥፥

በማያያዝም በተደጋጋሚ እዚህ በኖርዌይ ምድር አከርካሪያቸው የተሰበረው የወያኔ ቡችሎች እና ሎሌዎች የግንቦት 7 ሕዝባዊ ኃይልን የድጋፍ ፕሮግራም ለማስተጓጎል ያደረጉት ሙከራ በማህበረሰባችን ሙሉ የነቃ ተሳትፎና ክትትል ከንቱ ሊሆን ችሏል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ !!!
የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ
ኖርዌይ፣ ኦስሎ ሰፕቴምበር 29፣ 2013

No comments:

Post a Comment