Sunday, October 20, 2013

ኡኦኡኡኡኡኦኡኡኡ
ብትጮሆስ ማን ሰምቶህ ማንስ ሊደርስልህ
አገር እንደሌለሽ ወገን እንደለለህ እሚያተርፈህ አተህ
ካገርህ ተሰደህ ያችን ሚስኪን ሃገር ነጸ አወጣብለህ
ያችን ሚስኪን እናት እርዳለሁ በልህ
የባእዳን ሃገር ባህሩ ሲበላህ
ኡኡኡኦኡ

ያንችን ወላጅ እናት አይኖዋን እንዲትልየው
ስማኳዋን ሳትጠግብህ ስደት የወጣህው
ስደት ሳይሆንልህ ባሀር የቀረህው
አላማህ ገብቶኛል ተረክቢሃለሁ
አደራህ አለበኝ እኔ አሳከዋለሁ
ላገርየ ነጰነት ለማምየ ጉልበት እኔሆናታለሁ
የወያኔን ሴራ እኔ አከሽፈዋለሁ
የአንድነት ፋና እመልሰዋለሁ !!!!!!
የአንድነት ፍና እመልሰዋለሁ
ድል ለሀገራችን
ሞት ለወያኔ
Lemlem Andargie

No comments:

Post a Comment