Wednesday, September 25, 2013

ለመጭው ትውልድ – የተሻለ ሰላም፤ የበለፀገ ዓለም – ባራክ ኦባማ

ለመጭው ትውልድ – የተሻለ ሰላም፤ የበለፀገ ዓለም – ባራክ ኦባማ

“ሰዎች በሰላም ተቀምጠው ጭቅጭቆቻቸውን መፍታትና የጋራ ብልፅግናቸውን ማራመድ የመቻላቸው ነገር የማይታሰብ ይመስል ነበር፡፡ አስተሳሰባችንን መለወጥ እንድንችል ግን የሁለት የዓለም ጦርነቶችን ደም መፋሰስ ጠይቋል፡፡”
CCE6378F-98DA-49B0-AAA3-4B8B83E763D3_w640_r1_s_cx0_cy2_cw0
ዩናይትድ ስቴትስን ከሽብር ጥቃት መከላከል አስፈላጊ ነው ብለው ባመኑ ጊዜ ቀጥተኛ እርምጃ እንደሚወስዱና በመካከለኛው ምሥራቅ ውስጥ ያሉ የሃገራቸውን ጥቅሞች ለመጠበቅ የሚያስችል ወታደራዊን ጨምሮ ሙሉ ኃይል እንደሚያንቀሣቅሱ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡

ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ኒውዮርክ ላይ በተከፈተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 68ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በአሥሮች ዓመታት ውስጥ ለዓለም ልዩነት ማምጣት መቻሉን ተናግረዋል፡፡
ለዝርዝሩ ከላይ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ለመጭው ትውልድ – የተሻለ ሰላም፤ የበለፀገ ዓለም – ባራክ ኦባማ
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ለተመድ 68ኛው ጠቅላላ ጉባዔ ያደረጉት ንግግር ሙሉ ቃል፤ ማክሰኞ፣ መስከረም 14/2006 ዓ.ም፣ ኒው ዮርክ /እንግሊዝኛ/

No comments:

Post a Comment