Tuesday, September 24, 2013

መሰከረም 12, 2006 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ አማካይነት የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ፎቶ በከፊል!

 
 

መሰከረም 12, 2006 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ አማካይነት የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ፎቶ በከፊል!

September 24, 2013
መሰከረም 12, 2006 ዓ.ም ተጀምሮ የተፈለገው ቦታ ሳይደረስ፣ 4 ኪሎ አካባቢ በአዲስ አበባ ፓሊስና ፌድራል ፓሊስ ከታገደ በኋላ፣ ወደ ጃልሜዳ እንዲሄድ ሲገደድ የፓርቲው አመራርና ድምጹን ለማሰማት የወጣው ሕዝብ ግን፣ ያንን ባለመቀበል ወደ ሰማያዊ ፓርቲ ቢሮ በመመለስ የመዝጊያውን ንግግር የሰማያዊ ፓርቲ ዋና ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ካደረጉ በኋላ ሰልፉ ተጠናቋል:: በዚህ አጋጣሚ መሰከረም 19, 2006 እንድነትና 33ቱ ፓርቲዋች የጠሩት ሰልፍ እንደሚካሄድ ለሕዝቡ አሰተዋውቀዋል ::
Blue Party Ethiopia
537204_10200927467321415_2007725919_n

Blue Party Ethiopia
1237168_10200922779084212_2071289301_n
Blue Party Ethiopia
Blue Party Ethiopia
Blue Party Ethiopia






No comments:

Post a Comment