Freedom for Ethiopians
Tuesday, September 24, 2013
መሰከረም 12, 2006 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ አማካይነት የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ፎቶ በከፊል!
መሰከረም 12, 2006 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ አማካይነት የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ፎቶ በከፊል!
September 24, 2013
Print
PDF
መሰከረም 12, 2006 ዓ.ም ተጀምሮ የተፈለገው ቦታ ሳይደረስ፣ 4 ኪሎ አካባቢ በአዲስ አበባ ፓሊስና ፌድራል ፓሊስ ከታገደ በኋላ፣ ወደ ጃልሜዳ እንዲሄድ ሲገደድ የፓርቲው አመራርና ድምጹን ለማሰማት የወጣው ሕዝብ ግን፣ ያንን ባለመቀበል ወደ ሰማያዊ ፓርቲ ቢሮ በመመለስ የመዝጊያውን ንግግር የሰማያዊ ፓርቲ ዋና ሊቀመንበር የሆኑት ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ካደረጉ በኋላ ሰልፉ ተጠናቋል:: በዚህ አጋጣሚ መሰከረም 19, 2006 እንድነትና 33ቱ ፓርቲዋች የጠሩት ሰልፍ እንደሚካሄድ ለሕዝቡ አሰተዋውቀዋል ::
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)