Tuesday, June 18, 2013

ፌዴሬሽኑ የፊፋን ክስ አመነ

ፌዴሬሽኑ የፊፋን ክስ አመነ

MTC_2545 Addis Ababa, Ethiopia
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምንያህል ተሾመ ሁለት ቢጫ ካርድ አይቶ ሳለ ሰኔ 1/2005 ከቦትስዋና ብሄራዊ ቡድን ጋር በተደረገው ጨዋታ መሰለፉ ስህተት እንደሆነ አመነ፡፡


ፌዴሬሽኑ ብሄራዊ ቡድኑ ከደቡብ አፍሪካ  አቻው ጋር ከመጫወቱ በፊት ችግር ስለመፈጠሩ ፊፋ አሳውቆት እንደነበር ገልጿል፡፡
ሆኖም ይህ ችግር በቡድኑ ተጫዋቾችና በደጋፊዎች ላይ ያልተፈለገ የመንፈስ ጫና እንዳይፈጥር በመስጋት መረጃውን ይፋ ሳያደርግ ቆይቷል፡፡
ፌዴሬሽኑ በፈጠረው ችግር ዙሪያ ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጠ ነው፡፡
ተጨማሪ መረጃዎች ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ እናቀርባለን፡፡

No comments:

Post a Comment