በሌላ ዜና የጋና ጥቁር ከዋክብት ቡድን ለግብጽ የመልስ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ እንደሚዘጋጅ ፌዴሬሽኑ አረጋግጥዋል፤ጋናዎች ከጨዋታዉ 6ት ቀናት በፊት ሸገር እንደሚደርሱ ጨዋታዉ 1ቀን ሲቀረዉ ወደ ካይሮ እንደሚያመሩ ፌዴዉ ገልጽዋል፤ምናልባት እንደዉ ምናልባት ዋልያዉ ጋር ሊጫወቱ ይችላሉ ተብሎ ይታሰባል፤አዲስ አበባን የመረጡት በከፍተኛ አልቲቲዩድዋ ምክንያት እንደሆነም ተጠርጥርዋል!!ከዚህ ቀደምም ጥቁሩ ኮከብ እዚህ አዲስ አበባ ከትሞ የዝግጅት ልምምድ ማድረጉ ይታወሳል፤
Saturday, November 2, 2013
በሌላ ዜና የጋና ጥቁር ከዋክብት ቡድን ለግብጽ የመልስ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ እንደሚዘጋጅ ፌዴሬሽኑ አረጋግጥዋል፤ጋናዎች ከጨዋታዉ 6ት ቀናት በፊት ሸገር እንደሚደርሱ ጨዋታዉ 1ቀን ሲቀረዉ ወደ ካይሮ እንደሚያመሩ ፌዴዉ ገልጽዋል፤ምናልባት እንደዉ ምናልባት ዋልያዉ ጋር ሊጫወቱ ይችላሉ ተብሎ ይታሰባል፤አዲስ አበባን የመረጡት በከፍተኛ አልቲቲዩድዋ ምክንያት እንደሆነም ተጠርጥርዋል!!ከዚህ ቀደምም ጥቁሩ ኮከብ እዚህ አዲስ አበባ ከትሞ የዝግጅት ልምምድ ማድረጉ ይታወሳል፤
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment