Sunday, October 27, 2013

ትክክለኛው የኢትዮጵያ ካርታ ኤርትራ በተገነጠለችበት ወቅት መሆን ያለበት ይህ ነበር።


ትክክለኛው የኢትዮጵያ ካርታ፡ በሊግ ኦፍ ኔሽን የሚታወቀውና፡ እንደአውሮፓ አቆጣጠር በ1961 የተባበሩት መንግሥታት ካጸደቃቸው ሦሥቱ የኤርትራ ሁኔታ ውሳኔ፡ ” ኤርትራ የፊዴሬሽኑን ሁኔታ ሕዝቡ ካልፈለገና ካርታዋ ከተገነጠለች፡ ኢትዮጵያ በሊግ ኦፍ ኔሽን ወደሚታወቀው እዚህ ላይ ወደሚታየው ካርታዋ ይመለሳል ነበር።
የኢትዮጵያውያን ጠላት የነበረው የፋሽስት ወያኔ ሞተር መለስ ዘባንዳዊ፡ ወደብ ሸቀጥ ነው በሚል የብልግናና የውንብድና ንግግሩ፡ ኢትዮጵያውያን የሚከፍሉትን የግብር ገንዘብ ለጂቡቲ በቀን ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚገብር ታውቃላችሁን? 
በውጭ ሃገር የሚገኘው ታላቁ የኢንተርኔት ሚዲያ ” ኢትዮሚዲያ ” በፊተኛው ገጹ ላይ ” ከአርባ ግድብ አንድ ወደብ ” በማለት ለተወናበደው ምስኪኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለማስገንዘብ ነው።በትክክለኛው በነአጼ ምኒልክም ይሁን በሊግ ኦፍ ኔሽን እንዲሁም የኤርትራ ፌዴሬሽን በጸደቀ ወቅት መገንጠልን ሕዝቡ የሚፈልግ ከሆነ፡ በተባበሩት መንግሥታት የሚታወቀው ይኸው ካርታ ነው። ወያኔዎች ስለድንበርም ይሁን ስለባሕር በር የመሃይማን፤ የጫካ አፈራሽ ዱርዬዎች ናቸው።
መለስ ዘባንዳዊ ወደብ ሸቀጥ ነው ብሎ ለጂቡቲ በቀን 6 ሚሊዮን ብር የኢትዮጵያ ሕዝብ የግብር ገንዘብ እንዲጠፋ ያደረገውና ኢትዮጵያን ጭለማ ያደረገው።
ታላቁ የኢትዮጵይውያን የውጭ ኢንተርኔት “፡ኢትዮሚዲያ የፊት ገጽ ላይ የተጻፈው፦ ” ከአርባ ግድብ አንድ ወደብ ” እውነት ነው። በወያኔ ኢትቪና ሌላችም ፕሮፓጋናዳዎች የተወናበደው በተለይም የመከላከያ ሠራዊት ነኝ ለኢትዮጵያ ቆሜያለሁ የሚል ካለ እውነታው ይኸው ነው።
Fresenay Kebede

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢሕአዴግ በተቃዋሚዎች ደካማነት ድርብ ኃላፊነት ተሸክሟል አሉ

Posted: October 27, 2013 in Uncategorized
0
-ፓርላማው መንግሥትን እንዲቆጣጠር ጠየቁ
-አፈ ጉባዔ አባዱላ ፓርላማው እንደማያወላዳ ጠቆሙ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሐሙስ የአስፈጻሚውን መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት አዳራሽ ጠርቶ ንግግር እንዲያደርጉ የተጋበዙት


ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ተቃዋሚዎች ለመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ኃላፊነታቸውን ባለመወጣታቸው ምክንያት ብቸኛው አውራ ፓርቲ ለመሆን መገደዱን ገለጹ፡፡
በዚህም የተነሳ ገዢው ፓርቲ ድርብ ኃላፊነት እንደወደቀበትና ይህንን ኃላፊነትም በአግባቡ ከመወጣት ባሻገር አማራጭ ባለመኖሩ ፓርቲው የመሠረተው መንግሥት በርካታ ሥራ ተደቅኖበታል ብለዋል፡፡ ይህንንም ኃላፊነት ለመወጣት አስፈጻሚ አካላት ለሕገ መንግሥቱ ታማኝ በመሆን ሥራቸውን ለሕዝቡ ግልጽ ማድረግ አለባቸው ማለታቸው ተሰምቷል፡፡ በመሆኑም የመንግሥትን እንቅስቃሴ የመቆጣጠር ሥልጣን ያለው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ ቁጥጥርና ክትትል በአስፈጻሚው መንግሥት ላይ እንዲያደርግ ጠይቀዋል፡፡

The Untold Story of “Raggaatuu”- The Famous OLA Commander

Originally written by: Afendi Muteki
Translated by : Hambisaa Soolee
Raggaatuu
Raggaatuu
October 23, 2013 (Gulele Post) — In the history of OLA (Oromo Liberation Army), Juukii Barentoo is the most revered female martyr. Her martyrdom was so different in that she gave her life to save many Oromo fighters while she was one of the leaders of the organization. This was happened in 1984 when the special force of the Dergue army ambushed the OLF central command post at Daro-Billiqa in sounthern Daro-Labu district, Hararge province (Near Hararge-Bale border). Juukii, the first female to be elected to the Central Committee of OLF, fought bravely with the Dergue forces for three consecutive days and saved the life of many leaders and fighters of the organization including Obbo Galaasaa Dilboo, the then chairperson of OLF. When she knew that the OLF leaders and others safely crossed to Bale province, because she was wounded, she took her own life, instead of surrender.

የትርፍ ሰዓት ትግል


ኢዮብ ይስኃቅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልተለመደ ድፍረት የሙስና ኮሚሽን ሰይፉን ትላልቅ የወያኔ ባለሥልጣናት ላይ አሳረፈ። እንደመድኃኒት ብልቃጥ እዚህም እዚያም ተወሽቆ የነበረ ብርና ንብረት እያስቆጠረ ወንጀለኞቹን ዋስ እየከለከለ ወደ ወህኒ ወረወረ። ሚኒስትሮች ከቦታቸው ተፈናቀሉ፤ የሙስና እናት የሚለውን ሜዳሊያ ያጠለቀችው ወ/ሮ አዜብ ከኤፈርት ተባረረች። ያዲሳባ ከንቲባነትም ሱሚ ነው ተባለች። ከሁለት ብቻ ሳይሆን ከብዙ ያጣች ሆነች። ህዝቡ እልል ለማለት ቢፈልግም ወያኔን ስላላመነ መጨረሻውን ለማየት መጠባበቅ ያዘ።
 የተፈራው አልቀረም ጉዱ ቀስ በቀስ ይወጣ ጀመር። በትሩ አንደኛው ጠንካራ ሙሰኛ ሌላኛውን ደካማ ሙሰኛ የሚያስገብርበት ሂደት ነበር። ህወሓትን ሊጋፋ ይችላል ተብሎ የተጠበቀው በረከት ስምኦን ጉዋደኞቹን ካስበላ በኋላ ተደራድሮ ለሌላ ሥልጣን ታጨ። ምናልባት ትግርኛ መናገሩ ከአደገኛው ሰይፍ ሳይታደገው አልቀረም – ለዛሬ።

የአቶ ስብሐት ነጋ እብደት ምነው ሕክምና ተነፈገው?

አቶ ስብሐት ነጋ አንጋፋ የወያኔ መስራች ከመሆናቸውም በላይ የኢትዩጵያን ታሪክ የማጥፋቱን ፣የዘር ማፅዳቱን እና የድርጅታቸዉን የከፋፍለህ ግዛ ሰይጣናዊ ፖሊሲ በማስፈፀሙ ረገድ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ሌት ከቀን እንደሚደክሙ ይታወቃል።

AU is a shield for dictators

946847_524794230895033_334002608_n October 27, 2013 BY BAILE DERSEH MIHRETE
BAILE DERSEH MIHRETE, AuthorThey, the so called Africans are plotting here in Addis Ababa to get a licence to oppress African people and exploit the continent`s resources without any consequences. Allowing with drawl from ICC is undermining justice and reinforcing violence and violation of Human Rights.

የጀነራል መኮንኖች የምደባ ለውጥ ተካሄደ

ሜጀር ጀነራል አደም መሀመድ የአየር ሀይል አዛዥ ሆነው መሾማቸውንና የአዛዥ ጄነራሎች ላይም የምደባ ለውጥ መደረጉን ምንጮቻችን አመለከቱ፡፡ በአየር ሀይል አዛዥ በነበሩት ሜጀር ጀነራል ሞላ ሀይለማርያም ምትክ የተሾሙት ሜጀር ጀነራል አደም የአየር ሀይል ፓይለት የነበሩና በሱዳን አቢዬ ግዛት የሠላም አስከባሪ ሀይል ምክትል አዛዥነት ያገለገሉ እንዲሁም የመከላከያ ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ነበሩ፡፡ 
በሌሎች የመከላከያ የስራ ምድብ ቦታዎች ላይ የአዛዦች የምደባ ለውጥ መደረጉን የተናገሩት ምንጮች፣ አዲስ የሀላፊነት ምደባ ከተሠጣቸው ውስጥ ሌተናል ጀነራል ሠአረ መኮንን፣ ሌተናል ጀነራል አበባው፣ ሜጀር ጀነራል ዮሀንስ ወልደጊዮርጊስ፣ ሜጀር ጀነራል ገብራት አየለ እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ 
ባለፈው አመት እና ዘንድሮ ከ60 በላይ ለሚሆኑ መኮንኖች የጀኔራልነት ሹመትና እድገት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
addis admas
great news

ስሜ ናፈቀኝ



October 23, 2013 at 11:11am
ዕቃ ለማውጣት ቦሌ ወደሚገኘው የካርጎ ተርሚናል ሄጃለሁ፡፡ መቼም ዘመድ ውጭ ሀገርያለው ሰው ደጋግሞ የሚሄደው አንድም ለወዳጁ እድሜ ከጤና ለመለመን ቤተ ክርስቲያን፣ አንድም የተላከለትን ዕቃ ለመውሰድ ካርጎተርሚናል፣ አንድም የዓመት በዓል ብር ለመቀበል ባንክ ቤት ነው፡፡
ወረፋውን ጠብቄ መስኮቱ ጋ ደረስኩና ስሜን አስመዘገብኩ፡፡ እስክትጠራ ጠብቅ ተብዬምወንበር ፈልጌ ተቀመጥኩ፡፡ ከጎኔ አንድ ጎልማሳ ተቀምጦ ይቁነጠነጣል፡፡ አንዴ ፀጉሩን አንዴ ዓይኑን ያሻል፡፡ ኩኩሉ እንደሚልአውራ ዶሮ አንገቱን ከወዘወዘ በኋላ ወደ እኔ ዞር አለና ‹‹ስምህ ናፍቆህ ያውቃል›› አለኝ፡፡

ገረመኝና ‹‹ስሜማ አብሮኝ ነው የሚኖረው፤ ምን ብሎ ይናፍቀኛል›› አልኩት፡፡

‹‹ስምህን ሰጥተህ አታውቅም፤ አሁን ስምህን አልሰጠህም እንዴ›› አለኝ፡፡
ይበልጥ ግራ ገባኝና ‹‹እና ወሰዱት ማለት ነው›› አልኩት ሳቅ እያፈነኝ፡፡

‹‹ታድያስ፤ አሁንኮ ወሳኙ እነርሱ ጋር ያስመዘገብከው ስምህ እንጂ አንተ ጋ ያለውስምህ አይደለም፡፡ አንተ እገሌ መሆንህ ቁም ነገር የለውም፡፡ እነርሱ    ‹እ-ገ-ሌ› ብለው ሲጠሩህ ነው ሕይወትህየሚንቀሳቀሰው፡፡ እኔ አሁን ስሜ ናፍቆኛል፡፡ ስሜ ሲጠራ መስማት፣ ስሜ ሲጠራ አቤት ማለት ናፈቀኝ፡፡››
የእርሱን ስሰማ እኔም ስሜ ይናፍቀኝ ጀመር፡፡ ‹‹ትጠራላችሁ›› አይደል ያሉን፤እውነትም ስማችንን ወስደውታል ማለትኮ ነው፡፡ ካልጠሩን ቁጭ ብለን መቅረታችን ነው፡፡ የተጠሩት ደግሞ እየተፍነከነኩ ወደመስኮቱ እየተጠጉ ነው፡፡ ሰልፉ ሲረዝም፣ ጊዜው ሲሄድ፣ መቀመጥም ሲሰለቻችሁ ደግሞ ስማችሁ ይበልጥ ይናፍቃችኋል፡፡

‹‹እዚህ ብቻ ነው ወይስ ሌላውም ቦታ ወረፋ አለው›› አልኩት፡፡

‹‹ምን እዚህ ብቻ ኑሮህኮ እንደዚሁ ነው፡፡ ስም ትሰጣለህ፣ ትጠብቃለህ፣ ስምህንትናፍቃለህ፣ እድለኛ ከሆንክ ትጠራለህ፣ አቤት ትላለህ፣ ወደ ሌላው ምእራፍ ትሻገራለህ፡፡ እዚያም ስም ትሰጣለህ፣ ስምትናፍቃለህ፣ ትጠራለህ፣ አቤት ትላለህ፣ እንዲህ እያልክ ትኖራለህ፡፡ አቤት ካላልክ ደግሞ ችግር ነው፡፡ ያልፍሃል፡፡ አሁን ያሰውዬ ስልክ እያወራ አለፈው፡፡ ‹አቤት› ማለት ነበረበት፡፡ አሁን እንደገና ስሙ እየናፈቀው ነው፡፡ ያኛው ደግሞ ስሙቢናፍቀው፣ ቢናፍቀው የሚጠራው አጥቷል፡፡እየደጋገመ ‹ጥሩኝ እንጂ› ይላል፡፡‹ቆይ እንጠራሃለን› ይሉታል፡፡ አሁን አንተንበስልክ ጠርተውህ ነው አይደል የመጣኸው? አሁን ይኼ ጋቢ ነገርየለበሰው ሰው ለምን አትጠሩኝም ብሎ ነው ከክፍለ ሀገር የመጣው፡፡ ስሙ ናፍቆት፡፡ ልጁ ደውላ ዕቃ ልኬልሃለሁ አለቺው፡፡ እርሱካሁን አሁን ስሜ በስልክ ይጠራል ብሎ ቢጠብቅ ቀረበት፡፡ ስሙ ሲናፍቀው መጣና ‹እባካችሁ ጥሩኝ› አለ፡፡ እነርሱ ደግሞ‹ሀገርህ ተመለስና ስንጠራህ ትመጣለህ› ይሉታል፡፡ ስሙ የናፈቀው ሰው መች እንዲህ በቀላሉ ይመለሳል፡፡››
‹‹እውነትምኮ ስም የሚያስናፍቁ አሠራሮች ሞልተዋል›› አልኩት ለመጎትጎት

‹‹ቤት ለማግኘት ትመዘገባለህ፣ ስምህ ይናፍቅሃል፡፡ ጋዜጣ ላይ ወጣ፣ ተለጠፈ፣በሬዲዮ ተነገረ በተባለ ቁጥር ስምህን ማየት ትናፍቃለህ፡፡ እዚያ ዝርዝር ውስጥ ስታጣው ቅር ይልሃል፡፡ ስኳር ለማግኘትትመዘገባለህ፣ ከሻሂው ሱስ ይልቅ ስምህን የመስማት ሱስ ይይዝሃል፡፡ ሥራ ለማግኘት ትመዘገባለህ፣ እንጠራሃለን ስትባልትጠብቃለህ፤ ከዚያ ስልክ ባቃጨለ ቁጥር እመር ብለህ ትነሣለህ፤ የሆነ ሰው ስምህን ሲጠራው፣ አንተም አቤት ስትል ለመስማትትናፍቃለህ፡፡ ጓደኛህ ደውሎ በቅጽል ስምህ ከጠራህ ትናደዳለህ፡፡ አንተ የምትጠብቀው ‹አቶ እንትና ነዎት› ተብሎ ሲጠራ መስማትነዋ፡፡ ››

‹‹ቆይ ግን ለምን ይመስልሃል ስማችን እስኪናፍቀን የምንደርሰው››

‹‹አንደኛ ለምዶብናል፡፡ ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ ስም ጠሪ መምህር ተመድቦ ስም መጥራትተለምዷል፡፡ ዕድር ላይ ይጠራል፤ ፍታት ላይ ይጠራል፤ ዕቁብ ላይ ይጠራል፤ ቡና ለመጠጣት ይጠራል፤ እሥረኛ ለመጠየቅ ይጠራል፤ቪዛ ለመጠየቅ ይጠራል፤ ስም መጥራት ባህላችን ሆኗል፡፡ ሁለተኛ ደግሞ ስማቸው የሚጠራና የማይጠራ ስላሉ ነው፡፡ ስማቸውሊጠራ የሚችል፣ ስማቸው የማይጠራና ስማቸው ሳይጠራ እንደተጠራ የሚቆጠሩ አሉ፡፡ ስማቸው ሊጠራ የሚችለው እንደእኔና አንተ ያሉት ናቸው፡፡ ዕድል ካለህ ስምህ ይጠራል፡፡ ስማቸው የማይጠራው ደግሞ አንዳች ምክንያት የሚኖራቸው ናቸው፡፡ ስማቸውመጠራት የማያስፈልጋቸው ደግሞ ጉዳያቸው በውስጥ የሚያልቅላቸው ናቸው፡፡ እነዚህ ሰዎች ስማቸው የወርቅ ቁልፍ ነው፤ ብዙቢሮዎችን ይከፍታል፤ ወይም ደግሞ የወርቅ ቁልፍ ያንጠለጠለ ስም የሚያውቁ ናቸው፡፡ አንዳንዴኮ ስምን መናፈቅ ይሻላል፡፡ ጭራሽስምህ ይጠፋልኮ››
‹‹አንተ ዋናው ክፉ አትሥራ እንጂ ስምህ ቢጠፋ ምን ችግር አለው? ከባሰ በሕግ መጠየቅ ነው››

‹‹ኖ ኖ ኖ ኖ ኖ እንደዚያ አይደለም፤ ስምህ ከነ ጭራሹ ከመዝገብ ላይ ይጠፋልእንጂ፤ ስምህ አልተመዘገበም፤ ‹ዳታ› ውስጥ የለም፡፡ ኮምፒውተር ውስጥ አልገባም፤ መዝገብ ላይ አልተገኘም፤ ፋይሉ ጠፍቷል፤ትባላለህ፡፡ አንዳንዱ ስምማ ይገርምሃል እንደ ቁልፍ ማንጠልጠያ ወልቆ የሚጠፋ ነውኮ የሚመስለው፤ በተመዘገበበት ቦታአታገኘውም፡፡ አሁን የእኔ ስም ዕድር ልከፍል ከሄድኩ አንደኛ ነው የሚጠራው፤ ስኳር ልወስድ ከሄድኩ ግን ጭራሽ ሳይጠራ ሊቀርይችላል፡፡ ለክፍያና ለመዋጮ ብቻ የታደሉ ስሞች አሉ፡፡ ለመቀበል ብቻ የታደሉ ስሞችም አሉ፡፡ ሁለቱንም ስሞች በየመዝገባቸውነው የምታገኛቸው፡፡ አንተ አንዴ እንኳን ስምህ አልጠራ ብሎህ እየናፈቀህ አንዳንድ ሰዎች ሁለትና ሦስት ጊዜ ስማቸው ሲጠራ ስታይ፣ስም የሌለህ ሁሉ ይመስልሃል፡፡››

‹‹ግን ለሥራና ለስም የታደሉ ሰዎች የሉም››

‹‹ሞልተው፤ አሁን እኛ ሀገር ሊቅ፣ ሳይንቲስት፣ እውነተኛ ነጋዴ፣ ባለሞያ፣ ሥራፈጣሪ፣ ገበሬ፣ ምናምን ለስም ያልታደሉ ናቸው፡፡ ስማቸውን የደመወዝ መክፈያና ግብር ሰብሳቢ ብቻ የሚያውቀው፤ አርቲስት፣ዘፋኝ፣ ቀልደኛ፣ ደግሞ ለስም የታደሉ፡፡ እስኪ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን የአንድ ሳይንቲስት ቤት ዓመት በዓል ሲያከብር አይተህ ታውቃለህ? የአንድ የረዥም ርቀት አሽከርካሪ ቤት ገብቶ ኑሮውን ሲያስቃኝ አይተህ ታውቃለህ? እነዚህ ለስም ያልታደሉ ናቸው፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ሥራውን የሠሩት፣ የደከሙት፣ የለፉትስማቸው ሳይጠራ መጨረሻ ላይ የሚጨመሩ ቅመሞች ስማቸው ሲጠራ ትሰማለህ፡፡››
ይህንን እያወራልኝ በድምጽ ማጉያ ስም መጥራት ተጀመረ፡፡ አምስት ሰዎች ተጠሩ፡፡አብሮኝ የነበረው ሰው ግን አልተጠራም፡፡ በድምጽ ማጉያው ‹መሐሪ ተሾመ› የሚል ስም ሲጠራ ከእኛ ፊት ለፊት ባለው ወንበር ላይየተቀመጠው ሰው ‹ወንድ ከሆንሽ መሐሪ አስቻለው ብለሽ አትጣሪም›› አለ፡፡

‹‹መሐሪ አስቻለው ብሎ መጣራት የወንድነት መለኪያ ሆነ እንዴ›› አልኩት

‹‹መሐሪ አስቻለው እኔ ነኛ››

©ይህ ጽሑፍ በአዲስ ጉዳይ መጽሔት የወጣ ነው

የዳዊት ከበደ ምስጢራቱ = 300,000ብሩ - ግንቦት ሰባት እና ሰማያዊ ፓርቲ

የዳዊት ከበደ ምስጢራቱ = 300,000ብሩ - ግንቦት ሰባት እና ሰማያዊ ፓርቲ

Postby ትልቅ ሰው » Sun Oct 27, 2013 10:50 am
#Ethiopia #TPLF @ginbot7 #Blueparty #UDJ
ምንሊክ ሳልሳዊ:-ዳዊት ከበደ አሜሪካ የገባው የወያኔ መንግስት Define በሚያደርገው ጥያቄ ብቻ ለልዩ ተልእኮ በአስቸኳይ የሚሰጥ የVIP VISA ነበር::ደዊት ከበደ ትግሬ ነው፡፡ እንዲያውም ከትግሬነቱም በላይ የጠቅላይ ሚኒስተሩ የትውልድ መንደር ልጅ ነው፡፡ አደዋ ስላሴ ሰፈር ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የአቶ መለስ አባት አቶ ዜናዊ ትዳር ሲይዙ የዳዊት አባት አቶ ከበደ አጃቢና ሽማግሉ ነበሩ፡፡ …ጊዜው የትግሬ ነው የሚሉ ሴረኞችን አትስማ ፡፡ ጊዜው የትግሬ አይደለም፡፡ … ወዘተ የሚል ፈሊጥ ያለው ዳዊት ከበደ እረሱን ደብቆ ሲንቀሳቀስ የነበረ ስውር የወያኔ ሰላይ ነበረ፡፡ አሁን ራሱን ይፋ በማውጣት ለምን ተልእኮ በልዩ ቪዛ ከአገር እንደወጣ እንድናውቅ አደረገን፡፡
ከዚህ ቀደም እንደሚታወቀው ሰማያዊ ፓርቲን እና ግንቦት ሰባትን የፖለቲካ ጋብቻ እንዲፈጽሙ በማድረግ በሃሰት ክስ አሸባሪነት በሚለው ታርጋ የሃገርቤት ተቃዋሚዎችን ለመፈረጅ በአቶ በረከት ስምኦን የሚመራ መንግስታዊ የሽብር አካል እየዶለት እንደነበር ማንበባችን ይታወሳል::ይህንን ተከቶ የአውራምባ ታይምስ ድህረገጽ ከወያኔ የደህንነት ቢሮ የተዘጋጀውን የዶክተር ብርሃኑን ንግግር ነው ያለውን ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ሰማያዊ ፓርቲ « ከግንቦት ሰባት ጋር ግንኙነት አለው፤ ከግንቦት ሰባት የገንዘብ ድጋፍ ይደረግለታል» በሚል እነበረከት ድምዳሜ ላይ መድረሳቸውን የጠቆሙት ምንጮቹ የፓርቲውን አመራሮች «ከሽብረተኛ ቡድን ጋር በመገናኘት» ብለው ለመክሰስ ሴራ እያበጃጁ እንደነበር የሚታወስ ሃቅ ነው:: ይህ ጉዳይ እንጥልጥል ላይ ሆኖ በመነጋገር እና ሃሰተኛ መረጃ በመፈልሰፍ ለዚህም ተባባሪ እንዲሆን አስፈላጊውን ሁሉ እንዲደረግለት እና ወደ ሃገር ቤት እንዲገባ የድህረገጹን አዘጋጅ ዳዊት ከበደን ይዘው እንቅስቃሴያቸውን በአዲስ መልክ ጀምረዋል::

ዳዊት ከበደ ይህንን ተቃዋሚዎችን ለመወንጀል ይረዳው ዘንድ ከገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት ዳጎስ ያለ ገንዘብ ተልኮለት የነበረ ቢሆንም በአመሪካ አገር ግንቦት ሰባትን እና ኢሳትን ለመሰለል የተመደበለት ባጀት ከመባከን ውጭ አንድም ውጠት ስላላስገኘ አገር ቤት ተመልሶ የሃገር ውስጥ ፓርቲዎችን በማዳከም ረገድ አስታውጾ እንዲያደርግ ተደርጓል::መጀመሪያ 250.00 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) ፣ በማስከተል 50.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ሃዋላ እንደተደረገለትና ባጠቃላይ 300.00 (ሶስት መቶ ሺህ ብር) በዶላር ተመንዝሮ በእጁ እንደደረሰው ምንጮቹ ጠቁመዋል።ገንዘቡ ከነበረከት በኩል በምስጢር የተላከ መሆኑን ያጋለጡት ምንጮቹ በዚሁ መሰረት ጋዜጠኛው ለሕወሐት/ኢህአዴግ ማገልገል መቀጠሉንና በተለይ አሁን በሰማያዊ ፓርቲ ዙሪያ እየተሸረበ ያለው ሴራ መነሻው ይህ ሰው እንደሆነ አያይዘው ገልፀዋል።
ዳዊት ከበደ ከዚህ ቀደም ነገ ይቅርታዬ ተነስቶ ልታሰር ስለሆነ ከሀገር ልወጣ ነው ብሎ ነበር እንዴት ይህን መረጃ አገኘው? ክመቸውስ የአሜሪካንን ቭዛውን አገኘ? ዳዊት ከበደ ወድኤርፖርት ሲሄድ ወያኔ ሊያስረው ከፈለገ ለምን ወዲያው አልያዘውም? ዋናው አነጋጋሪ ጉዳይ ዳዊት ከበደ መንግስት ሊያስረው እንደሆነ ከተረዳ በኋላ እንዴት በአጭር ጊዜ አሜርካ የመግቢ ቪዛ አገኘ፡፡ ማንም እንደሚያውቀው የአሜሪካ ቪዛ ልክ መነሐሪያ ሄዶ የአወቶቡስ ቲኬት በፍጥነት እንደመግዛት ያህል ቀላል እንዳልሆነ አንተም በሚገባ የሚታወቅ ይመስለኛል፡፡
እኔ Professional Detective አይደለሁም፡፤ የሆነ ሆኖ ዛሬ ላይ ሆኜ ትላንትን እየሰብኩ ....እስረኞችን ለመሰለል ቃሊቴ ወህኒ ቤት እስረኛ መስሎ ገባ፤ ዶ/ር ብርሁኑን ለመሰለል እጅግ በረቀቀ ዜዴ ከአገር እንዲወጣ ተደረገ::የኢትዮጵያና የአሜሪካ መንግስታት ባላቸው ስምምነት መሠረት መንግስት Define በሚያደርገው ጥያቄ ብቻ ለልዩ ተልእኮ በአስቸኳይ የሚሰጥ የVIP VISA ለዳዊት ከበደ ተዘጋጀለትና ወያኔ የሰጠውን ልዩ ተልእኮ እንዲያሳካ ወደ ተመደበበት አገር ተነቃነቀ ::አሁንም ተልእኮውን በመቀጠል ከአቶ ስብሃት ነጋ ጋር የ3 ሰአት ቆይታ የአሜሪካ ውይይት በኋላ በ24 ሰአት ለየት ላለ ስራ ወደ አዲስ አበባ ገባ::Minilik Salsawi