Freedom for Ethiopians

Tuesday, October 22, 2013

ታዋቂው ብሎገር አብረሃ ደስታ ከመቀሌ እንደዘገበው በትግራይ ክልል ክልተ አውላዕሎ ወረዳ (ጣብያ አይናለም) በቤተክርስትያን ግንባታ ምክንያት በህዝብና አስተዳዳሪዎች መካከል አምባጓሮ ተፈጥሮ አንድ ቄስ ተገደሉ።More...
http://www.zehabesha.com/amharic/archives/8586
በትግራይ አንድ ቄስ ተገደሉ | Zehabesha Amharic
www.zehabesha.com
ታዋቂው ብሎገር አብረሃ ደስታ ከመቀሌ እንደዘገበው በትግራይ ክልል ክልተ አውላዕሎ ወረዳ (ጣብያ አይናለም) በቤተክርስትያን ግንባታ ምክንያት በህዝብና አስተዳዳሪዎች መካከል አምባጓሮ ተፈጥሮ አንድ ቄስ ተገደሉ። ቄሱ ህዝብና ቤተክርስትያኑ ወክለው ከመንግስት አካላት ጋር ሲከራከሩ የነበሩ ሲሆን በመንግስት ካድሬዎች የተለያየ ዛቻ ሲደርሳቸው ቆይቶ ማንነቱ ባልታወቀ ሰው በሌሊት ተገድለው ተገኝተዋል። ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑ ተሰምቷል።
Unknown at 3:03 PM
Share

No comments:

Post a Comment

‹
›
Home
View web version

ginbot7

Unknown
View my complete profile
Powered by Blogger.