Freedom for Ethiopians

Saturday, October 12, 2013

ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሲኤንኤን በየአመቱ የሚያዘጋጀው የአፍሪካ ጋዜጠኞች ሽልማት ተበረከተለት፡፡


Posted on October 12, 2013 by blog admin

wtt</a
ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ አሸናፊ የሆነበትና ሲኤንኤን በየአመቱ በሚያዘጋጀው መልቲቾይስ የአፍሪካ ጋዜጠኞች ሽልማት ስነስርዓት እየተካሄደ ነው፡፡
ባለቤቱ መምህርት ብርሀን ተስፋዬ እና ልጁ ፍትህ ውብሸት በደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታውን ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ሴንተር ተገኝተው ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ሽልማቱን ተቀብለዋል፡፡ የሽልማት ስነስርዓቱ በ45 የአፍሪካ ሀገራት በቀጥታ እየተላለፈ ይገኛል፡፡
Unknown at 12:27 PM
Share

No comments:

Post a Comment

‹
›
Home
View web version

ginbot7

Unknown
View my complete profile
Powered by Blogger.